Page 1 of 1

የቶማስ ሳንካራ ሀገር ቡርኪናፋሶ በጥይት ሰውን እንጂ ሀሳብን መግደል እንደማይቻል በተግባር አሳየች።

Posted: 09 Sep 2024, 08:11
by Abdisa
Ibrahim Traore Declares: “I Am Not Afraid To Die!"


Re: የቶማስ ሳንካራ ሀገር ቡርኪናፋሶ በጥይት ሰውን እንጂ ሀሳብን መግደል እንደማይቻል በተግባር አሳየች።

Posted: 09 Sep 2024, 08:14
by Abdisa

Re: የቶማስ ሳንካራ ሀገር ቡርኪናፋሶ በጥይት ሰውን እንጂ ሀሳብን መግደል እንደማይቻል በተግባር አሳየች።

Posted: 09 Sep 2024, 09:31
by Abdisa
Captain Thomas Sankara gave this speech - "A United Front Against the Debt,” at the Organization African Unity (OAU) Conference in Addis Ababa, on July 29, 1987. Three months later on October 15, 1987 he was assassinated by the French government, but his idea of self-reliance, self-sufficiency, political and economic freedom, dignity, integrity, and the ending of foreign aid and foreign debt, is still alive today as it was yesterday.



Re: የቶማስ ሳንካራ ሀገር ቡርኪናፋሶ በጥይት ሰውን እንጂ ሀሳብን መግደል እንደማይቻል በተግባር አሳየች።

Posted: 09 Sep 2024, 09:56
by Digital Weyane
የኛው ህወሓት እንደ ቶማስ ሳንካራ ያሉ ስለ ራስን መቻል፣ ከተረጂነት መውጣት፣ ከዕዳ መላቀቅ ፣ ወዘተ የሚሉ ፅንሰ-ሃሳቦችን የሚያራምዱ የአፍሪካ መሪዎችን ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመደምሰስ ያደረጉዋቸው ሙከራዎች ሳይሳኩ በመቅረታቸው ቡዙዎችን የወያኔ ካድሬዎችና ደጋፊዎችን ያሳዘነ ክስተት ነው። :roll: :roll:

የነጮች የበላይነትን ባፍሪካ ምድር ላይ እንዲያብብና ተጠናክሮ እንዲቀጥል ስንል የከፈልነው ዋጋ ባልገባቸው ደካሞች ምክንያት ውጤት አላመጣም። ቡርኪና ፋሶ ዛሬ ሻዕቢያ ሻዕቢያ ትሸታለች። ዳውን ዳውን ሻዕቢያ! ትግራይ ትስዕር! :evil: ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry:

Re: የቶማስ ሳንካራ ሀገር ቡርኪናፋሶ በጥይት ሰውን እንጂ ሀሳብን መግደል እንደማይቻል በተግባር አሳየች።

Posted: 09 Sep 2024, 23:43
by Fiyameta