Mereja Forum የደፈረሰ ወንዝ - የሻዕብያ ዓዞዎች እንደ አማራ፤ ኦሮሞ፤ትግሬ በመምስለ ጭቃ ለብሰው 24/7 ኢትዮጵያዊያኖችን ጠልፈው በውድቀት አዙሪት ለማኖር የሚባዝኑበት ሁኗል።
Posted: 08 Sep 2024, 15:48
መረጃ ፎረም የደፈረሰ ወንዝ - የሻዕብያ ዓዞዎች እንደ አማራ፤ ኦሮሞ፤ትግሬ በመምስለ ጭቃ ለብሰው 24/7 ኢትዮጵያዊያኖችን ጠልፈው በውድቀት አዙሪት ለማኖር የሚባዝኑበት ሁኗል።
እራሳቸውን ሻዕብያ ብለው የተከሰቱት የዚህ ፎረም ቢያንስ 75% ተሳታፊዎች ናቸው። የአማራ ካባ በመልበስ ወይም ጭቃ በመቀባት የሚያጭበረብሩት ደግሞ የአደባባይ ጅላጅል ናቸው። ለምሳሌ misraq፤ union አማራ በመምስል ለማጭበርበር የሚዋትቱ ናቸው። ሻዕብያዎች ለጥፋት እራሳቸውን እየተሳደቡ ሁሉ ሌላ ስብዕና ይላበሳሉ - የአሳካሪዎች ሽር፡ሙጥና የቆየ ነው። አንዳንዶቹ ደግሞ ሌላ ኢትዮጵያዊ ጎሳ ወይም የሃይማኖት ጭምብል ይለብሳሉ በየዕለቱ የጎሳ እንደ እሥስት ይቀያየራሉ - ኢትዮጵያዊ ናቸስ ሲባሉ አፍቃሪ ጎሳ ወይምም ሻዕብያ ይሆናሉ - የ Dama ከዚህ ይመደባል።
እራሳቸውን ሻዕብያ ብለው የተከሰቱት የዚህ ፎረም ቢያንስ 75% ተሳታፊዎች ናቸው። የአማራ ካባ በመልበስ ወይም ጭቃ በመቀባት የሚያጭበረብሩት ደግሞ የአደባባይ ጅላጅል ናቸው። ለምሳሌ misraq፤ union አማራ በመምስል ለማጭበርበር የሚዋትቱ ናቸው። ሻዕብያዎች ለጥፋት እራሳቸውን እየተሳደቡ ሁሉ ሌላ ስብዕና ይላበሳሉ - የአሳካሪዎች ሽር፡ሙጥና የቆየ ነው። አንዳንዶቹ ደግሞ ሌላ ኢትዮጵያዊ ጎሳ ወይም የሃይማኖት ጭምብል ይለብሳሉ በየዕለቱ የጎሳ እንደ እሥስት ይቀያየራሉ - ኢትዮጵያዊ ናቸስ ሲባሉ አፍቃሪ ጎሳ ወይምም ሻዕብያ ይሆናሉ - የ Dama ከዚህ ይመደባል።