Page 1 of 1

ጌታቸውን በመጉዚትነት የያዙት ስዬና፥ ፃድቃን፥ TPLF'ን መውረስ ወይም ማፍረስ ይችሉ ይሆን፤

Posted: 03 Sep 2024, 01:42
by Axumezana
ትግራይ ወርቅ አላት መባሉን ሲሰሙ
ትግራይ ማእድን አላት መባሉን ሲሰሙ

ፖሎቲኮኞቻችን በሙኞት ታመሙ
የታጋይ አፅም ረግጠው ወንበርዋን አለሙ