Page 1 of 1

The power struggle in Tigray continues! ስዬ የሚዘውረው ጌታቸውን በሞግዚትነት የያዘው ቡድን፤

Posted: 30 Aug 2024, 10:57
by Axumezana
ጌታቸው ወያነን ለመውረስ ወይንም ለማፍረስ አልሞ እየሰራ ላለው ስዬ አብርሃ በሚመራው ከአፄ ዮሃንስ ዘመን ጀምሮ የስልጣን ተፎካካሪ መሳፍንታዊ ቤተሰብ ለሞግዚትነት ራሱን ሰጥቶና ድርጅቱን ሸጦ የስልጣን መወጣጫ እየሆነ ሲሆን፥ ስዬ ይኸን እንዲያስፈጽሙ ጀነራል ፃድቃንንና ወንድሙን አሰፋ አብርሃን መድበዋል። ይኸ ደግሞ በመለስ ዜናዋና በስዬ አብርሃ መካከል፥ ለነበረው የስልጣን ፉክክርና ሽኩቻ የሚያስቀጥል ነው።

Re: The power struggle in Tigray continues! ስዬ የሚዘውረው የጌታቸው ሞግዚት ቡድን፤

Posted: 30 Aug 2024, 11:01
by Misraq
የትግራይ ሕዝብ ወቅታዊ ሁኔታ:: አማራን አጠፋለሁ ብለህ ተነስተህ ይሃው ውጠቱ:: የወረሞ መጨረሻ ከዚህ የከፋ ይሆናል mark jimmy's word


Re: The power struggle in Tigray continues! ስዬ የሚዘውረው ጌታቸውን በሞግዚትነት የያዘው ቡድን፤

Posted: 30 Aug 2024, 12:52
by Axumezana
Poor Misraq it is foolish of you to think or accept any propaganda which says the great Amhara people will be eradicated by any one not alone their own flesh and blood , the Tigray people.

Re: The power struggle in Tigray continues! ስዬ የሚዘውረው ጌታቸውን በሞግዚትነት የያዘው ቡድን፤

Posted: 31 Aug 2024, 02:26
by Axumezana
Axumezana wrote:
30 Aug 2024, 10:57
ጌታቸው ወያነን ለመውረስ ወይንም ለማፍረስ አልሞ እየሰራ ላለው ስዬ አብርሃ በሚመራው ከአፄ ዮሃንስ ዘመን ጀምሮ የስልጣን ተፎካካሪ መሳፍንታዊ ቤተሰብ ለሞግዚትነት ራሱን ሰጥቶና ድርጅቱን ሸጦ የስልጣን መወጣጫ እየሆነ ሲሆን፥ ስዬ ይኸን እንዲያስፈጽሙ ጀነራል ፃድቃንንና ወንድሙን አሰፋ አብርሃን መድበዋል። ይኸ ደግሞ በመለስ ዜናዋና በስዬ አብርሃ መካከል፥ ለነበረው የስልጣን ፉክክርና ሽኩቻ የሚያስቀጥል ነው።

Re: The power struggle in Tigray continues! ስዬ የሚዘውረው ጌታቸውን በሞግዚትነት የያዘው ቡድን፤

Posted: 31 Aug 2024, 02:35
by Axumezana
Axumezana wrote:
30 Aug 2024, 10:57
ጌታቸው ወያነን ለመውረስ ወይንም ለማፍረስ አልሞ እየሰራ ላለው ስዬ አብርሃ በሚመራው ከአፄ ዮሃንስ ዘመን ጀምሮ የስልጣን ተፎካካሪ መሳፍንታዊ ቤተሰብ ለሞግዚትነት ራሱን ሰጥቶና ድርጅቱን ሸጦ የስልጣን መወጣጫ እየሆነ ሲሆን፥ ስዬ ይኸን እንዲያስፈጽሙ ጀነራል ፃድቃንንና ወንድሙን አሰፋ አብርሃን መድበዋል። ይኸ ደግሞ በመለስ ዜናዋና በስዬ አብርሃ መካከል፥ ለነበረው የስልጣን ፉክክርና ሽኩቻ የሚያስቀጥል ነው።