Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 9638
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

በህወሓት ታጣቂዎች እና ካድሬዎች በግፍ ለተደፈሩት ሃያ ኣራት ሺ <<24,000>> የትግራይ ሴቶችና ልጃገረዶች ድምፅ እንሁን።

Post by Digital Weyane » 27 Aug 2024, 12:54

ወያኔ ወደ ሥልጣን ተመልሶ ለመምጣት ብሎ በተጋሩ ወገኖቹ ላይ እንዴት እንዲህ ይጨክናል? ለዛውም በእህቶቹና ህፃናት ልጆቹ ላይ!? :evil: :evil:

Digital Weyane
Member+
Posts: 9638
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በህወሓት ታጣቂዎች እና ካድሬዎች በግፍ ለተደፈሩት ሃያ ኣራት ሺ <<24,000>> የትግራይ ሴቶችና ልጃገረዶች ድምፅ እንሁን።

Post by Digital Weyane » 27 Aug 2024, 15:09

ለ good cause (ጡሩ ሙክንያት) ነው የተደፈሩት የሚሉ የህወሓት ካድሬዎች ለተጋሩ እህቶቻችንን ድምፅ እንዳንሆንባቸው እያደናቀፉን ነው። ቦተለይ ቦተለይ Justice Seeker ብሎ ራሱን የሚጠራ የህወሓት ካድሬ ፆታዊ ጥቃት የተፈጸመባቸው ተጋሩ እህቶቻችንን ፍትህ እንዳያገኙ ድምፃችንን ለማፈን አፈር ልሶ ተነስቷል። :roll: :roll:

Digital Weyane
Member+
Posts: 9638
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በህወሓት ታጣቂዎች እና ካድሬዎች በግፍ ለተደፈሩት ሃያ ኣራት ሺ <<24,000>> የትግራይ ሴቶችና ልጃገረዶች ድምፅ እንሁን።

Post by Digital Weyane » 27 Aug 2024, 18:37

ወያኔ ዎገኖቼ የኤርትራውያንን ስም ለማጥፋት የሀሰት መረጃዎችን በማቅረብና የፈጠራ ወሬን በማሰራጨት ቡዙ ጥረት ቢያደርጉም አልሳካ ስላላቸው ሃያ አራት ሺ <<24,000>> የትግራይ ሴቶችንና ህፃናትን ራሳቸውን በመድፈር ድርጊቱ በኤርትራውያን እንደተፈፀመ አድርገው ወነጀሉ ፣ አፋቸዉን ሞልተዉ በሀሰት መሰከሩ። ኤርትራውያን ለተደፈሩት ተጋሩ እህቶቻችን ሀዘናቸው ሲገልፁና ማፅናናትን ሲመኙ፣ ወያነ ዎገኖቼ ግን ለገዛ ተጋሩ እህቶቻቸው ምንም ዓይነት ደንታ የሌላቸው የአውሬነት ባህሪ የተጠናዎታቸው ናቸው። :roll: :roll:

Abdisa
Member+
Posts: 6185
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: በህወሓት ታጣቂዎች እና ካድሬዎች በግፍ ለተደፈሩት ሃያ ኣራት ሺ <<24,000>> የትግራይ ሴቶችና ልጃገረዶች ድምፅ እንሁን።

Post by Abdisa » 27 Aug 2024, 19:06

Digital Weyane wrote:
27 Aug 2024, 15:09
ለ good cause (ጡሩ ሙክንያት) ነው የተደፈሩት የሚሉ የህወሓት ካድሬዎች ለተጋሩ እህቶቻችንን ድምፅ እንዳንሆንባቸው እያደናቀፉን ነው። ቦተለይ ቦተለይ Justice Seeker ብሎ ራሱን የሚጠራ የህወሓት ካድሬ ፆታዊ ጥቃት የተፈጸመባቸው ተጋሩ እህቶቻችንን ፍትህ እንዳያገኙ ድምፃችንን ለማፈን አፈር ልሶ ተነስቷል። :roll: :roll:
:shock: :shock: :shock: :shock:


Sami Chisu
Member
Posts: 173
Joined: 09 Nov 2013, 22:43

Re: በህወሓት ታጣቂዎች እና ካድሬዎች በግፍ ለተደፈሩት ሃያ ኣራት ሺ <<24,000>> የትግራይ ሴቶችና ልጃገረዶች ድምፅ እንሁን።

Post by Sami Chisu » 28 Aug 2024, 17:47

Abdisa wrote:
27 Aug 2024, 19:06
Digital Weyane wrote:
27 Aug 2024, 15:09
ለ good cause (ጡሩ ሙክንያት) ነው የተደፈሩት የሚሉ የህወሓት ካድሬዎች ለተጋሩ እህቶቻችንን ድምፅ እንዳንሆንባቸው እያደናቀፉን ነው። ቦተለይ ቦተለይ Justice Seeker ብሎ ራሱን የሚጠራ የህወሓት ካድሬ ፆታዊ ጥቃት የተፈጸመባቸው ተጋሩ እህቶቻችንን ፍትህ እንዳያገኙ ድምፃችንን ለማፈን አፈር ልሶ ተነስቷል። :roll: :roll:
:shock: :shock: :shock: :shock:
:lol: :lol: :lol: :lol:

Digital Weyane
Member+
Posts: 9638
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: በህወሓት ታጣቂዎች እና ካድሬዎች በግፍ ለተደፈሩት ሃያ ኣራት ሺ <<24,000>> የትግራይ ሴቶችና ልጃገረዶች ድምፅ እንሁን።

Post by Digital Weyane » 28 Aug 2024, 20:40

በህወሓት ካድሬዎች ለተደፈሩ ሃያ ኣራት ሺ ተጋሩ እህቶቻችንን ድምፅ እንሁንላቸው። :roll: :roll:



Post Reply