Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ፀባይ ከገዙ ብቻ ነዉ የምንለቅላቸዉ፤ ጉድ እዩ!

Post by DefendTheTruth » 26 Aug 2024, 12:09

ለካስ ኢትዮጵያ ቆልፋባቸዋለች፣ ፀባይ ከሌላ ዉሃ እንደ ልብ የለም! ዉኃ ሕንጅሩ!
የወደ ፊቷ አለም ወሳኝ ሃብት በኢትዮጵያ እጅ ገብቶዋል! አሁን ሄደዉ ይፎክሩ!

እርግጠኛ አይደለሁም ግን እነዚህ ስድስት ማስተንፈሻዎች ናቸዉ መሰለኝ በሰከንድ ዉስጥ 2800 ኪዩብክ ሜትር ያፈሳሉ የተበሉት፣ ዛሬ ላይ የሰሩት 4ቱ ብቻ ናቸዉ።

ይህን ቀዳዳ ኢትዮጵያ የመክፈት ግዴታ የለባትም፣ ተርባይኑን መቶ የምያለፈዉ ብቻ ነዉ የምፈሰዉ ማለት ነዉ።

ዋ ተብለዋል፣ ኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት የፈፀሙት ደባ፣ አሁን ተመልሶላቸዋል። ግብፅ እጁዋን በትሰበስብ ይሻላታል። አለዚያ ቁልፍ ማድረግ ነዉ!


DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ፀባይ ከገዙ ብቻ ነዉ የምንለቅላቸዉ፤ ጉድ እዩ!

Post by DefendTheTruth » 26 Aug 2024, 12:22

ከአሁን ቦኋላ ኢሳያስ አፈወርቂ ከቀይ ባሕር በገበቴ ዉሃ ጨልፎ ሆዶ የጌታዉን አልሲሲ እግር ማጣብ ይችላል፣ በኢትዮጵያ ዉሃ እንደ ልብ መንሞሻሞሽ ቀርቶዋል። እየትሞሻሞሹ ና ተመልሶ ደግሞ እንደ ልብ መንፈራገጥ የለም!

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13498
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: ፀባይ ከገዙ ብቻ ነዉ የምንለቅላቸዉ፤ ጉድ እዩ!

Post by Noble Amhara » 26 Aug 2024, 13:21

Gerds 2 turbines powered 17% of Ethiopia

Now with the grand new opening of 2 more turbines GERD will now power 34% of Ethiopia

This means urban areas can Modernize much more efficiently ( not only addis )

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ፀባይ ከገዙ ብቻ ነዉ የምንለቅላቸዉ፤ ጉድ እዩ!

Post by DefendTheTruth » 06 Sep 2024, 07:13

ኢትዮጵያን እየወገህ፣ ዉሃ ደግሞ እንድለቀቅልህ ትመኛለህ፣ ጉድ የሆንክ አገር!


Post Reply