የወደ ፊቷ አለም ወሳኝ ሃብት በኢትዮጵያ እጅ ገብቶዋል! አሁን ሄደዉ ይፎክሩ!
እርግጠኛ አይደለሁም ግን እነዚህ ስድስት ማስተንፈሻዎች ናቸዉ መሰለኝ በሰከንድ ዉስጥ 2800 ኪዩብክ ሜትር ያፈሳሉ የተበሉት፣ ዛሬ ላይ የሰሩት 4ቱ ብቻ ናቸዉ።
ይህን ቀዳዳ ኢትዮጵያ የመክፈት ግዴታ የለባትም፣ ተርባይኑን መቶ የምያለፈዉ ብቻ ነዉ የምፈሰዉ ማለት ነዉ።
ዋ ተብለዋል፣ ኢትዮጵያ ላይ ለዘመናት የፈፀሙት ደባ፣ አሁን ተመልሶላቸዋል። ግብፅ እጁዋን በትሰበስብ ይሻላታል። አለዚያ ቁልፍ ማድረግ ነዉ!