ደብረፅዮን has reached a dead end!
አያያዙን፥ አይተው ጭብጦውን ቀሙት፤
ወሬውን ሲሰልቅ ጡጦውንም ደገሙት
መምራቱን ባይችል ስልኩንም ዘጉበት
መናገር፥ እንዳይችል መንግስቱ ሲፈርስበት
ሃሎ አሜሪካ ሃሎ ደቡብ አፍሪካ
መልስ አልተገኘም ደብርፄ ቢያንዃዃ
ስልጣኑን ነጥቀው ሰጡት ለወዲ ረዳ
ደብርፄ ተንቀዋለለ በአውላላ ሜዳ
ስብሰባ አበዛ ቢወግጡት እምቦጭ
አለቀ ዘመኑ ገፉት ወደ ውጭ
መንገድ ነው ብሎ እርሱ የሄደበት
አየሁት፥ ባህር፥ ገብቶ ሲንቦራጨቅበት
ወይ ወደፊት አይሄድ አይመለስ፥ ሃላ
ደብርፄ ግራ ገባው በብልጦች ተበላ
ወሬውን ሲሰልቅ ጡጦውንም ደገሙት
መምራቱን ባይችል ስልኩንም ዘጉበት
መናገር፥ እንዳይችል መንግስቱ ሲፈርስበት
ሃሎ አሜሪካ ሃሎ ደቡብ አፍሪካ
መልስ አልተገኘም ደብርፄ ቢያንዃዃ
ስልጣኑን ነጥቀው ሰጡት ለወዲ ረዳ
ደብርፄ ተንቀዋለለ በአውላላ ሜዳ
ስብሰባ አበዛ ቢወግጡት እምቦጭ
አለቀ ዘመኑ ገፉት ወደ ውጭ
መንገድ ነው ብሎ እርሱ የሄደበት
አየሁት፥ ባህር፥ ገብቶ ሲንቦራጨቅበት
ወይ ወደፊት አይሄድ አይመለስ፥ ሃላ
ደብርፄ ግራ ገባው በብልጦች ተበላ
Last edited by Axumezana on 31 Aug 2024, 22:16, edited 3 times in total.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Ax,
Dead end. Exactly my point.
Did you give up on the TPLF? That would be a good start as long as you don’t turn your head around and serve the much cruel and hated PP.
Remember dumping the TPLF alone won’t help or rescue Tigray.
Only a democratic Ethiopia that is fair to all will rescue Tigray.
Dead end. Exactly my point.
Did you give up on the TPLF? That would be a good start as long as you don’t turn your head around and serve the much cruel and hated PP.
Remember dumping the TPLF alone won’t help or rescue Tigray.
Only a democratic Ethiopia that is fair to all will rescue Tigray.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Right,
TPLF shall rise, but we are talking here about an individual . Listen to the following music, people shouting Weyanai( Weyane).
TPLF shall rise, but we are talking here about an individual . Listen to the following music, people shouting Weyanai( Weyane).
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Ax,
I am sorry for your inability to see the obvious.
It is a dead end for EPLF, EPRP, OLF and PP. Just look at the foundation that they are built on. That will tell you everything. Save this message for future reference.
Ethiopian women are maidens in the Arab world, men are taxi drivers in the western world, in any given year 20 million Ethiopians are starved and a civil war raging through out the country for 50 years. That should have been a proof of failure instigated by the gang of 4.
It is a matter of time. One may disappear faster than the others but still they all will die a slow and agonizing death.
I am sorry for your inability to see the obvious.
It is a dead end for EPLF, EPRP, OLF and PP. Just look at the foundation that they are built on. That will tell you everything. Save this message for future reference.
Ethiopian women are maidens in the Arab world, men are taxi drivers in the western world, in any given year 20 million Ethiopians are starved and a civil war raging through out the country for 50 years. That should have been a proof of failure instigated by the gang of 4.
It is a matter of time. One may disappear faster than the others but still they all will die a slow and agonizing death.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Right,
TPLF has no option but to transform itself to the new reality, a new TPLF shall be born out of the ongoing crises !
TPLF has no option but to transform itself to the new reality, a new TPLF shall be born out of the ongoing crises !
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Tigray does not deserve TPLF anymore. To see TPLF even amongst themselves is an insult to Tigres and cow radness - TPLFis their blood su.cker and a symbol of their ignominious defeat.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Abere,
We told you so many times as far as the Tigray people chose TPLF, all of us has to accept it.
We told you so many times as far as the Tigray people chose TPLF, all of us has to accept it.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Sure nobody will take the TPLF away from Tigray. You can have it forever. But not at the expense of Ethiopia.We told you so many times as far as the Tigray people chose TPLF, all of us has to accept it.
Ethiopia will grant the liberation front its wish and get rid off it from the back of Ethiopia.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Right,
You were clapping while the genocidal war against Tigray was going on for 2 years, but TPLF came back alive. Only the Tigray people shall decide on the fate of TPLF.
You were clapping while the genocidal war against Tigray was going on for 2 years, but TPLF came back alive. Only the Tigray people shall decide on the fate of TPLF.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Ax,
The “genocide” war started by the liberation front and the moronic Abiye left it to live another day to fight a 3rd round. The liberation front has been preparing for a fight with resources stolen from the Ethiopian people for years.
The Ethiopian people will never forget.
Guaranteed, the TPLF will die a very slow and agonizing death. With this attitude, independent or in the union, Tigray will remain the most impoverished province for many years to come.
The “genocide” war started by the liberation front and the moronic Abiye left it to live another day to fight a 3rd round. The liberation front has been preparing for a fight with resources stolen from the Ethiopian people for years.
The Ethiopian people will never forget.
Guaranteed, the TPLF will die a very slow and agonizing death. With this attitude, independent or in the union, Tigray will remain the most impoverished province for many years to come.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Why do you think Tigray will be poor? Most of the brains who led & transformed Ethiopia for 27 years are in Tigray!!
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
ክልተሳዕ ክነዛርቦም ኢና! .. .. ሃየ ደኣ ተዛረቡ ክንሰምዓኹም። .. .. ልክዕ ከምታ ሰፍዒ ምግምጣል ኣመልኩም።
ኣብዚ እንሄ መትከል! viewtopic.php?f=2&t=287744Axumezana wrote: ↑26 Aug 2024, 09:42አያያዙን፥ አይተው ጭብጦውን ቀሙት፤
ወሬውን ሲሰልቅ ጡጦውንም ደገሙት
መምራቱን ባይችል ስልኩንም ዘጉበት
መናገር፥ እንዳይችል መንግስቱ ሲፈርስበት
ሃሎ አሜሪካ ሃሎ ደቡብ አፍሪካ
መልስ አልተገኘም ደብርፄ ቢያንዃዃ
ስልጣኑን ነጥቀው ሰጡት ለወዲ ረዳ
ደብርፄ ተንቀዋለለ በአውላላ ሜዳ
ስብሰባ አበዛ ቢወግጡት እምቦጭ
አለቀ ዘመኑ ገፉት ወደ ውጭ
መንገድ ነው ብሎ እርሱ የሄደበት
አየሁት፥ ባህር፥ ግብቶ ሲንቦራጨቅበት
ወይ ወደፊት አይሄድ አይመለስ፥ ሃላ
ደብርፄ ግራ ገባው በጌቾ ተበላ
“ስሕብ ዕጽዉ . . . ኣግጭዉ! . . . ቁረጽ በሎ ቁረጽ በሎ በሎ” እትብል ዜማ ገድልኹም ጋቢዝናካ ኣሎና፡ ንሕና ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ብኤርትራዊ ጭዉነት ሓበንን ፍናንን።Meleket wrote: ↑26 Jan 2022, 11:05ብወገን ትግራይ ኰነ ብወገን ኤርትራ “ጽልኢ ዘሳውሩ” ሰብ ፍሉይ ረብሓ ኢዮም ንብል ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን።
ደብረጽዮን ኣንጊሑ ብንእስነቱ ምእንቲ ህዝቡ ናብ በረኻ ዝወፈረ ተባዕ ተጋዳላይ ወዲ ትግራይ ኢዩ። ኣብዚ ጽንኩርን መዋጥር እዋን ትግራይን፡ ንትግራይ ራሕሪሑ ንገድሊ ጠንጢኑ ‘ንህዝቢ ትግራይ ከዲዑ’ ናብ ምዕራብ ዲዩ ናብ ምብራቕ አይሳገመን፡ እንታይ ደኣ ኣብታ ዝኣመነላ መትከል፡ “መሰል ዓርሰ ውሳነህዝቢ ትግራይ ዚዀነ ኃይሊ ኪምንዝዕ ኣየፍቕድን ኢየ!” ቢሉ ከምቲ ናይ ዓንተቦኡ ብጽንዓት ይጋደል ኣሎ።
ኪጋደል ከሎ ድማ በይኑ ዛይዀነ ንህዝቡ ኣእሚኑ ይጋደል ኣሎ። ህዝቡ መሪጽዎ ኢዩ ኣብ መንበር መዝነት ዛሎ። ዘይኣመኖ ኣካል ህዝቢ ትግራይ እንተልዩ ወይ ናብ ሸዋ ወይ ናብ ሃገረ ኤርትራ ብብዝሒ ዕቝባ ኪሓትት ምረኣና።
ደብረጽዮን ኣብ ሜዳ ኤርትራ ተሞክሮ ምቕሳሙ፡ ንረብሓ ትግራይን ረብሓኡን ጥራሕ ዛይዀነ ንረብሓ ሰውራ ኤርትራዉን ኣገዳሲ ስለዝነበረ ኢዩ መሪሕነት ህ.ግ. ዚፈቐደሉ። ኣብ ቦለቲካዊ ኣተሓሳስባ ድማ ናይ ግድን ኣይዀነን ወያነ ምስ ህ.ግ. ክትሳነ፡ ንሶም ናቶም ኣለዎም ህ.ግ. ድማ ናታ ዕላማ ኣለዋ። እቱይ ጸገም ናቶም ዕላማ ተጻይ ናይ ህዝቢ ኤርትራ ምዃኑ’ዩ። ነዙይ ድማ ብስልጡን ኣገባብ ምሁራት ኤርትራዉያን ምስ ምሁራት ተጋሩ ኪላዘቡን ከእምኑን ብጭብጢ ኪሙግቱን ካልኣይ ገድሊ የድሊ። ገሌኹም ምሁር ዚበሃል ትግራዋይ የሎን ከይትብሉ እምበር።![]()
ሕጂ ዛድሊ ንደብረጽዮንን ብጾቱ ‘ተጋደልቲ ጁንታ’ ብናይ ቀደም ምስሎም ምጽራፍ ዛይዀነስ፡ ብከመይ ንረብሓ ሕዝብታት ጐደቦና ብቅኑዕ ማእዘን ንጐዓዝ ቢልካ ምሕሳብ ኢዩ። ብርግጽ ብኣል ደብረጽዮንን ብጾቱኑ “ዛይናቶም መሬት ኤርትራ"፡ ብህጊን ብምጕትን ንኤርትራ ዝተወሰነ መሬት ዛይናቶም ምዃኑ ብልዝብ ከተረድኦም ምፍታን እዉን ናይ ለባማት እምበር ናይ በሃማት ምርጫ ኣይዀነን። እዙይ ድማ ብስልጡን ኣገባብ ኪሰላሰል ይኽእል ኢዩ፡ ብክልቲኡ ሸነኽ "ዚሓለፈ ገልጠምጠም ይኣኽል" ዚብል ለባምን መስተውዓሊን ዓቓልን ሓዳግን እንተተረኽበ።![]()
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Tigray was poor when the TPLF was in power. Tigray was poor when the TPLF was out of power the last 6 years. And Tigray, with this attitude, will be forever poor and starving.Why do you think Tigray will be poor? Most of the brains who led & transformed Ethiopia for 27 years are in Tigray!!
Ethiopia was landlocked, impoverished, constantly in civil war and indebted under the TPLF corrupt rule for 27 years.
All of the above are a byproduct of ethnic ideology, corruption and stupidity. You have one million people dead Tigrians in the 2 years civil war.
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Ethnic Liberation Front is a tool to rob the people, not other people, but the same people they once claimed to liberate.Right wrote: ↑27 Aug 2024, 06:24Tigray was poor when the TPLF was in power. Tigray was poor when the TPLF was out of power the last 6 years. And Tigray, with this attitude, will be forever poor and starving.Why do you think Tigray will be poor? Most of the brains who led & transformed Ethiopia for 27 years are in Tigray!!
Ethiopia was landlocked, impoverished, constantly in civil war and indebted under the TPLF corrupt rule for 27 years.
All of the above are a byproduct of ethnic ideology, corruption and stupidity. You have one million people dead Tigrians in the 2 years civil war.
TPLF was rich during its heydays in Addis, the best cars, the most luxurious villas, the most expensive restaurants and all the best in the country were for the TPLFites. Once they were driven out of Addis, it suddenly became a totally different place and life condition. Debretsion and Co. should of course exert the maximum effort possible to restore the lost luxury like any person would do in their position.
Axumzena could have been a stakeholder in the same luxury and now have to contribute his share in the restoration effort. To claim Tigray was better off during the heydays of TPLF in Ethiopia is denying the glaring facts on the ground.
The same could be said of the rest Ethnic LFs, some of which didn't even wait until they could grab the state power to start robbing the people, case in point Shaandoo and Faandoo.
ወደ አዲስ አበባ አሳልፉን፣ አይ አናሳልፋችዉም ግብግብ ከዚህ ነዉ የመነጨዉ፣
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
While TPLF was in power the main propaganda was Tigray had become too rich from the looted money from other parts of Ethiopia( ተሰርቆ ወደ ትግራይ ከሚጫነው ንብረት የተነሳ፥ ትግራይ ልትሰጥም ነው). Now you claim the opposite. The truth is that the Tigray people were doing their best to come out of poverty similar to other Ethiopians. Live with the fact that TPLF shall continue to be active in the politics of Tigray, Ethiopia and the Horn Africa.
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
ኣብዚ እንሄካ ኤርትራዊ ጭዉነት ዝዓሰሎ መትከል ናትና ናይ ኤርትራዉያን ደያኑ ማእከልን መስመርን viewtopic.php?f=2&t=290103
ለማንኛውም የወያኔው ደብረጽዮን፡ በሰለጠነ መንገድ ከማንኛውም አካል ጋር በሰላም ለመነጋገር ዝግጁ ነን ካለ ዘንዳ፡ በሰለጠነ መንገድ የኤርትራና የኢትዮጵያን ደንበር በሄግ ብይን መሰረት፡ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ፡ መሬት ላይ በማመላከት የበኩሉን አስተዋጽኦና ገንቢ ሚና እንዲጫወት አሁንም ሰላማዊ ጥሪያችንን እናቀርብለታለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። viewtopic.php?f=2&t=308857&
ጠቅላዩ እንደሆነ ለዚህ ዓላማ ስኬት የማይታጠፍ ቃላቸውን በፓርላማ ውስጥ አሰምተዋል።
Meleket wrote: ↑25 Feb 2022, 04:19ኃዉና ወዲ Hawzen ብዛዕባና ዚበልካዮ ዛይመስል’ኡ!
ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን ኵናት ኣብ ዞባና ዳግማይ ኪባራዕ ኣይንደልዪን ኢና።
እቱይ ኵናት ዚምነ ኣካል “ኣነ ክደርፈልካ ንስኻ ተወርወር” እናበለ ብደም ንጹሓት ኪወራዘ ኣይነፍቕድን’ና።
እቱይ ንኵናት ዚዋጢ ኣካል “ኣኅዋት ህዝብታት ሕድሕዶም ኣብ መጋርያ ኵናት ንኪልብለቡን ንኪሓሩን” ኪዋጢ ሱቕ ኢልና ኣይንርእዮን።
ከምቱይ EPLF/PFDJ ናይ ሕዝቢ ኤርትራ ኢዩ ንብሎ፡ TPLF ድማ ናይ ሕዝቢ ትግራይ ኢዩ።
ከምቱይ ን EPLF/PFDJ ምድምሳስ ዘይከአል፡ ንTPLF ድማ ምድምሳስ ኣይከአልን’ኡ። [ክልቲኡ ተፈቲኑ ርኢናዮ’ና!]![]()
ከምቱይ ኣብ EPLF/PFDJ ጀጋኑን ውፉያትን ተጋደልቲ ዛለዉ፡ ኣብ TPLF ድማ ጀጋኑን ውፉያትን ተጋደልቲ ኣለዉ።
ከምቱይ መሰል ሕዝቢ ኤርትራ ኪኽበር ንደሊ፡ ከምኡ ድማ መሰል ሕዝቢ ትግራይ ኮነ ኣምሓራ ኪክበር ንደሊ።
ነዙይ ሓቅታት ስለ እንፈልጥ፡ “ዓለም ብኵናት ወረ-ኵናት ተጸሚዳያ’ሞ፡ ኣብ ዞባና ድማ ኵናት ይሸርጠጥ” ዚብል ናይ ዛይብሱላት ዘረባ ንቓወሞ። ዓለምለኻዊ ዛዕባ፡ ቴርሞሜትር ኮነ ባሮሜትር ናይ ዞባና ኪከውን ምምራጽ ምስ መትከል “ርእስኻ ምኽኣል” ኣይሳነን። ንሰላም እኵል ዕድል ኪወሃብ ይግባእ። መንግሥቲ ኤርትራዉን እንተዀነ፡ ካብ ናይጀሪያ ሰባት መጺኦም ንጐረባብትና ከላዝቡ ክሳብ ዚፍትኑ፡ ሱቕ ኢሉ ምርኣዩ ኣይግድን፡ እንታይ ደኣ ከም መጠን ጐረቤት፡ ንTPLF ኮነ ዴምሕት ምስ PP ኮነ ምስ ወልቀቶት ከላዝቦም ብዘይምስልካዪ ተደጋጋሚ ተበግሶታት ኪወስድን ንሰላም ህዝቢ ኤርትራን ህዝቢ ትግራይን ህዝቢ ኢትዮጵያን ግዲኡ ኪገብር ይግባእ፡ ምእንቲ ሰላም ቀርኒ ኣፍሪቓ ከይሰልከካ 'ብዓቕልን ትዕግሥትን' ምስራህ የድሊ። ከም ገሊኦም ዛይብሱላት ኣኅዋትና፡ ኵናት ምሽርጣጥን ምስዋርን ማንም በሃም ዚኽእሎ'ኡ፡ እቶም ሓቀይና ጀጋኑ ምእንቲ ሰላም ኢዮም ዚጽዕቱ።
መንግሥቲ ኢትዮጵያ ኣብ ዜካይዶ ሃገራዊ ልዝብ ነታ "አየር ላይ የተበተነ ዱቄት" ዚበላ ንTPLF ኪጽንብር ዲዩ ኣይኮነን፡ ንመንግሥቲን ህዝቢን ኢትዮጵያ ዚምልከት ጕዳይ’ኡ። በዙይ በለ በቱይ ኤርትራውያን ደያኑ ማእከልን መስመርን፡ ኣብ ክንዲ ንሰላምን ንምይይጥን ዝርርብን ልዝብን ብሱል ሃሳባት ምፍሳስ፡ ነጋሪት ኵናት ንዚወቕዑ ዕሸላዊ ኣተሓሳስባ ንዘለዎም ዝንቡዓት ኣካላት፡ ብኤርትራዊ ጭዉነት ዓገብ ምባልና፡ ንአሳዋርነት ዚፍንፍን ሥልጡን ኤርትራዊ ውርስናን ባህልናን ስለዝኾነ’ኡ።
ኣይዞኻ ሕዝቢ ትግራይ፡ ሕዝቢን መንግሥትን ኤርትራ ወትሩ ከምትማሊ ኣብ ጐድን’ካ ኢዩ።
ኣይዞኻ ሕዝቢ ኢትዮጵያ፡ ሕዝቢን መንግሥትን ኤርትራ ወትሩ ከምትማሊ ኣብ ጐድን’ካ ኢዩ።
ሓቂ ምስ ገለጽና ንሓሶት ነሸቝርራ፣
ፍለጡና በሉ ንሕና ኢና ኤርትራ ራ ራ ራ ራ ራ ራ ራ ራ!![]()
Hawzen wrote: ↑24 Feb 2022, 19:59Brother Meleket,Meleket wrote: ↑24 Feb 2022, 04:30ዛይመስል’ኡ! . . . የማይመስል ነገር ለኢትዮጵያዉያን ኣትንገር።![]()
ኢትዮጵያዉያን የምክክር መድረክ ፈጥረው ሆነ እርስበእርስ ተደራድረው፡ ያለፈው አልፏል ብለው፡ ሰላም ለማስፈን ጥረት ላይ ይገኛሉ፡ ከቻልክ በሃሳብ አግዛቸው፡ ካልሆነ ደግሞ “የጦርነት ነጋሪት በመጎሰም ወንድማማቾች እርስ በእርስ እንዲተላለቁ ነገር አትቆስቁስ”፡ እንዲህ ዓይነት ተግባራትን ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ ጨዋነትን ስለማያመለክት ነውርም ስለሆነ እንጠየፈዋለን።
![]()
It looks like you are worried about your beloved TPLF... Do you think Ethiopians will allow the terrorist TPLF group to take part in the national dialogue organized by the Federal government??
If so, I wish you good luck with that![]()
![]()
![]()
Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF terrorist group
ወደ ቁምነገሩ ስንሄድ ወያኔዎች ከኢትዮጵያ ንብረት መዝረፍ የጀመሩት በጎንደሩ ትልቅ ጀኔሬተር ነው የሚሉ ጐንደሬዎች ሞልተዋል። በፎቶም አስደግፈው ማስረጃቸውን ሲያቀርቡ ባንድ ወቅት አስተውለናቸዋል። ኣብዛኛው ዝርፊያ የተካሄደው በትግራይ ህዝብ ትግል ስም ቢሆንም ቅሉ፡ ገንዘቡ ግን የገባው በጥቂት ሞላጫ ሌቦች የስርቆት ኮረጆ ውስጥ እንደሆነ ይታወቃል።Axumezana wrote: ↑27 Aug 2024, 09:52While TPLF was in power the main propaganda was Tigray had become too rich from the looted money from other parts of Ethiopia( ተሰርቆ ወደ ትግራይ ከሚጫነው ንብረት የተነሳ፥ ትግራይ ልትሰጥም ነው). Now you claim the opposite. The truth is that the Tigray people were doing their best to come out of poverty similar to other Ethiopians. Live with the fact that TPLF shall continue to be active in the politics of Tigray, Ethiopia and the Horn Africa.
ለማንኛውም የወያኔው ደብረጽዮን፡ በሰለጠነ መንገድ ከማንኛውም አካል ጋር በሰላም ለመነጋገር ዝግጁ ነን ካለ ዘንዳ፡ በሰለጠነ መንገድ የኤርትራና የኢትዮጵያን ደንበር በሄግ ብይን መሰረት፡ ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ፡ መሬት ላይ በማመላከት የበኩሉን አስተዋጽኦና ገንቢ ሚና እንዲጫወት አሁንም ሰላማዊ ጥሪያችንን እናቀርብለታለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። viewtopic.php?f=2&t=308857&
ጠቅላዩ እንደሆነ ለዚህ ዓላማ ስኬት የማይታጠፍ ቃላቸውን በፓርላማ ውስጥ አሰምተዋል።
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
ወንድም Meleket
ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቆረሰ ከተባለ እኮ የሰነባበተ ይመስለኛል። አንተ ዩክሬን ስለነበርካ አልሰማህ ይሆናል። እንደገና ሁኗል ነገር አለሙ። ቀይ ባህር አዲስ ትኩሳት ግርሻ ፈጥሯል - ይህ ደግሞ ሻዕብያ እጅግ አበሳጭቶታል። እነ ሽመልስ አብዲሳ እሬቻ ቀይ ባህር ይከበራል እያሉ ነው። ይኸ ምን አውድ እንዳለው ግልጽ ይመስላል። የወያኔ እና የሻዕብያ የአልጀርስ ውል ፉርሽ ነው እንደማለት ይመስለኛል። መለስ ዜናዊ የፈረመው ፊርማ ሁሉ ፉርሽ ነው( He was fraud, undercover Shabia) እየተባለ ነው።
ጨዋታ ፈረሰ ዳቦ ተቆረሰ ከተባለ እኮ የሰነባበተ ይመስለኛል። አንተ ዩክሬን ስለነበርካ አልሰማህ ይሆናል። እንደገና ሁኗል ነገር አለሙ። ቀይ ባህር አዲስ ትኩሳት ግርሻ ፈጥሯል - ይህ ደግሞ ሻዕብያ እጅግ አበሳጭቶታል። እነ ሽመልስ አብዲሳ እሬቻ ቀይ ባህር ይከበራል እያሉ ነው። ይኸ ምን አውድ እንዳለው ግልጽ ይመስላል። የወያኔ እና የሻዕብያ የአልጀርስ ውል ፉርሽ ነው እንደማለት ይመስለኛል። መለስ ዜናዊ የፈረመው ፊርማ ሁሉ ፉርሽ ነው( He was fraud, undercover Shabia) እየተባለ ነው።
-
Dark Energy
- Member
- Posts: 2807
- Joined: 24 Feb 2022, 14:08
Re: ደብረፅዮን has reached a dead end!
Agame Zana,
Ethiopians despise you to the core. Tiny minority status will not help you either. You will provide Tigrayan Pprostitets and maids for all Ethiopians forever. Independence idea was not bad after all.

Ethiopians despise you to the core. Tiny minority status will not help you either. You will provide Tigrayan Pprostitets and maids for all Ethiopians forever. Independence idea was not bad after all.