ሰሞኑን እንደዚሁ ኦጋዴን አከባቢም ታይቶ ነበር፣ ጠረፍ ጠረፉን እየቃኙ ናቸዉ ማለት እንችላለን?
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12903
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
እታማዦር ሹሙ ለምን ብሎ ይሁን ቤኒ ሻንጉል ጉምዝ የሄዱት?
እታማዦር ሹሙ ለምን ብሎ ይሁን ቤኒ ሻንጉል ጉምዝ የሄዱት? አለን ለማለት ይሁን?
ሰሞኑን እንደዚሁ ኦጋዴን አከባቢም ታይቶ ነበር፣ ጠረፍ ጠረፉን እየቃኙ ናቸዉ ማለት እንችላለን?
ሰሞኑን እንደዚሁ ኦጋዴን አከባቢም ታይቶ ነበር፣ ጠረፍ ጠረፉን እየቃኙ ናቸዉ ማለት እንችላለን?
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12903
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re:
eden,
እኔ እኮ አንቺን ንቄ ከተዉኩሽ ቆየሁኝ፣ ዝም ብለሽ የመጣልሽን ወርዉረሽ ዞር ነዉ ከዚያ ቦኋላ። የሰብዕና ጉድለት አለ በግልፅ።
አንድ ዳቦ ቤት ሳይሆን፣ 12 ዳቦ ቤቶች ተሰርቶዋል፣ እስከአሁን። አይ ይህ ብዙ አይደልም ከልሽ ደግሞ እስኪ መስረጃሽን አቅርብ ና እንማመርበት፣ ዳሩ ግን ዝር አትይም!
12 ዳቦ ቤቶች ብቻ ሳይሆን፣ 30 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እስከ አሁን ተመርቆ ስራ ጀምሮዋል፣ አይ ይህም ብዙ አይደልም ከልሽ ደግሞ፣ እስኪ 30 ይቅርና 15 የሰራዉን የቀድሞ ቀዳማዊት እመቤት ጥቀሺ፣ ዳሩ ግን ዝር አትይም! ጊዜዬን አታባክኝብኝ!