MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
I agree 100% , Eritrea's more than a century history proves your statement!
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
The Eris are exposed. I am happy for that. We have been saying that the Eris are deceptive, manipulative, corrupt and above all a very bad people. They prayed on the god fearing and good nature of Ethiopians for decades.MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
It is going to end very badly for them.
We can say exposing the Eris is the biggest achievement of the MoU. Eris simply didn’t know how to handle it. They thought they will build a fake nation by fooling Ethiopians.
Believe me they are done.
Mark my word, they will be deported from Ethiopia. What they gone do? Nothing. There is no Ethiopian residing in Eritrea. The border also will be closed. What they gone do? Nothing because you can’t fight to open the border.
They are finished.
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
አበረ፤
በቻይና የጦርነት ሳይንስ ውስጥ አንድ አባባል አላቸው፣ አንተ የምትወደው heuristics የሚባለው ነው ። 'Disturb the bush to stir the snake' ይላሉ። ቁጥቋጦውን ስትረብሸው በውስጡ የተደበቀው እባብ ደንግጦ ሲወጣ ታየዋለህ ማለታቸው ነው ።
ሻቢያ ማለት ከመላ ጸረ ኢትዮጵያ አረብ ፣ ከኢራቅ ባዝ ፓርቲ፣ ሳዳም ከግብጽ ዘላለማዊ ጠላት እስከ ያረብ ሽያጭ አሽከሩ ሳይድ ባሬ ድረስ እየተገዙ ለ30 አመት ኢትዮጵያን የወጉ ያደሙ የቍጥቋጦ ውስጥ እባብ ማለት ሻቢያዎች ናቸው። ወያኔ ትግሬ የተባለን የእባብ እንቁላል የጣሉ እነሱ ናቸው ። ዛሬ የኢሳያስና ሃሳን ሼክ ወሎ ማደሪያ ካይሮ ነው። ስለዚህ ይህ MOU የእባቡን መሸሸጊያ ቁጥቋጦ እንደ ረበሸው ተመልከተው ። በሆረስ ላይ የሚወርደው የስድብ ናዳ ሌላ ምን መሰረት አለው ።
እዚህ ፎረም ውስጥ ሲከራተቱ እድሜያቸውን የሚገፉት ነጋ ጠባ አንዳች መጥፎ ነገር ኢትዮጵያ ደርሶባት የተራበው የሳይኮሎጂ ህመማቸው ለደቂቃም ቢሆን ለማስታገስ ነው ። ስለዚህ አንተም እንደ ምትለው አንድ ቀን የአሰብ ጦርነት አይቀሬ ነው ፤ ኢትዮጵያ አሁን ላይ የወጠሯት ችግሮችን በከፊልም ቢሆን ስትፈታ። ያ ደሞ ይሆናል ። ሁሉም ነገር ስለሚለወጥ።
በቻይና የጦርነት ሳይንስ ውስጥ አንድ አባባል አላቸው፣ አንተ የምትወደው heuristics የሚባለው ነው ። 'Disturb the bush to stir the snake' ይላሉ። ቁጥቋጦውን ስትረብሸው በውስጡ የተደበቀው እባብ ደንግጦ ሲወጣ ታየዋለህ ማለታቸው ነው ።
ሻቢያ ማለት ከመላ ጸረ ኢትዮጵያ አረብ ፣ ከኢራቅ ባዝ ፓርቲ፣ ሳዳም ከግብጽ ዘላለማዊ ጠላት እስከ ያረብ ሽያጭ አሽከሩ ሳይድ ባሬ ድረስ እየተገዙ ለ30 አመት ኢትዮጵያን የወጉ ያደሙ የቍጥቋጦ ውስጥ እባብ ማለት ሻቢያዎች ናቸው። ወያኔ ትግሬ የተባለን የእባብ እንቁላል የጣሉ እነሱ ናቸው ። ዛሬ የኢሳያስና ሃሳን ሼክ ወሎ ማደሪያ ካይሮ ነው። ስለዚህ ይህ MOU የእባቡን መሸሸጊያ ቁጥቋጦ እንደ ረበሸው ተመልከተው ። በሆረስ ላይ የሚወርደው የስድብ ናዳ ሌላ ምን መሰረት አለው ።
እዚህ ፎረም ውስጥ ሲከራተቱ እድሜያቸውን የሚገፉት ነጋ ጠባ አንዳች መጥፎ ነገር ኢትዮጵያ ደርሶባት የተራበው የሳይኮሎጂ ህመማቸው ለደቂቃም ቢሆን ለማስታገስ ነው ። ስለዚህ አንተም እንደ ምትለው አንድ ቀን የአሰብ ጦርነት አይቀሬ ነው ፤ ኢትዮጵያ አሁን ላይ የወጠሯት ችግሮችን በከፊልም ቢሆን ስትፈታ። ያ ደሞ ይሆናል ። ሁሉም ነገር ስለሚለወጥ።
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
ዛሬ ዜና አልተከታተልኩም፣ አዲስ ለውጥ ካለ አጋሩኝ።
ሻዕቢያ ማለት እኮ ከድንበር ማዶ የሚኖር ከይሶ ወያኔ ማለት ነው። እንደ መዥገር ኢትዮጵያ ላይ ተጣብቀው እያደሙን መኖር ነው የሚፈልጉት። ከዚህ በፊት ብዬው አላውቅም፣ አሁን ግን እለዋለሁ፥ Deport them!
ሻዕቢያ ማለት እኮ ከድንበር ማዶ የሚኖር ከይሶ ወያኔ ማለት ነው። እንደ መዥገር ኢትዮጵያ ላይ ተጣብቀው እያደሙን መኖር ነው የሚፈልጉት። ከዚህ በፊት ብዬው አላውቅም፣ አሁን ግን እለዋለሁ፥ Deport them!
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
የኤርትራ ህዝብ ጥያቄ “ድንበሩን በሄክ ብይንና በአልጀርስ ውል መሰረት” ካርታ ላይ የሰፈረው ድንበር መሬቱ ላይም በግልጽ ይመላከትና የሁለቱም ሃገራት ህዝብ ተከባብሮና ተጋግዞ በሰላም ይኑር ነው። የቀጠናው ሰላም የማይዋጥላቸው ኣካላት ደግሞ ይህ ተተግብሮ ከማዬት ሞትን ይመርጣሉ።
የአጤ ኃይለስላሴ ግዜ “ኤርትራ መሬቷና ባህሯ እንጂ ህዝቧ ኣያስፈልገንም!” የሚል መርህ በመከተላቸው፡ በርካታ የኤርትራ ቀዬዎች በአጤው የጥፋት ዘመቻ ሰላባ እንደሆኑ ይታወቃል። ያን እኩይ ዓላማ ያነገቡ የጥፋት ኣካላት እስከ ኣሁን እንደሚኖሩ በርካታ ኤርትራውያን ይጠረጥራሉ።
የአጤ ኃይለስላሴ ግዜ “ኤርትራ መሬቷና ባህሯ እንጂ ህዝቧ ኣያስፈልገንም!” የሚል መርህ በመከተላቸው፡ በርካታ የኤርትራ ቀዬዎች በአጤው የጥፋት ዘመቻ ሰላባ እንደሆኑ ይታወቃል። ያን እኩይ ዓላማ ያነገቡ የጥፋት ኣካላት እስከ ኣሁን እንደሚኖሩ በርካታ ኤርትራውያን ይጠረጥራሉ።
-
- Member
- Posts: 240
- Joined: 05 Apr 2024, 12:17
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
Ethiopians can always use shabia to fight each other and shabia will be more than happy to serve in that regard
but that doesn't change the fact it is a sworn, historical enemy of Ethiopia. the last 5 years have been "a dream come true" years for shabia thanks mainly to weyanes and the boy king playing in Menilik palace.

Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
ኣበረ፥ ማዕበርበር የትም ኣያደርስ ህም። ስንት ኣዕበርባርያን ኣይተን ቀብረናል። ከመንግስቱ ሃይለማርያም የሚበልጥ ኣዕበርባሪ ኣይገኝም። ዓጋመዎች ኣዕበርብረው የት ደረሱ። ሃይለስላሴ፡ ኤርትራ መሬታ እንጂ ህዝብዋ ኣየስፈልገንም ብሎ ፎክሮ፡ ሽንት ቤት ታች ነው የተቀበረው። መሽረፈት ደግሞ ከማን ኣንሼ ብሎ ቀይ ባሕር በውድ ወይ በግድ እወስዳለሁ ብሎ ሲፎክር፡ ቁጭ ብለን የምናየው መሰለህ።
We will make sure that you learn not to covet what is not yours. There are rules that apply to everyone.
We will make sure that you learn not to covet what is not yours. There are rules that apply to everyone.
-
- Member
- Posts: 672
- Joined: 29 Jul 2014, 09:53
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
100% እውነት ነው።
ነገርግን የኢትዮጵያ ደመኛ ፥ የምስራቅ አፍሪካ ካንሰር -ኢሣያስ ...በዚህ ሰዓት አይሳካለትም።
ይልቁንም መቀበርያውን በራሱ እጅ እየቆፈረ ነው።
አንድ ምክንያት ብቻ ይገኝ-ኢትዮጵያ እስከ መጨረሻው ትሸኘዋለች!!! ሀገራችን ይሄን ካንሰር
እያስታመመች አትቀጥልም።
ነገርግን የኢትዮጵያ ደመኛ ፥ የምስራቅ አፍሪካ ካንሰር -ኢሣያስ ...በዚህ ሰዓት አይሳካለትም።
ይልቁንም መቀበርያውን በራሱ እጅ እየቆፈረ ነው።
አንድ ምክንያት ብቻ ይገኝ-ኢትዮጵያ እስከ መጨረሻው ትሸኘዋለች!!! ሀገራችን ይሄን ካንሰር
እያስታመመች አትቀጥልም።
-
- Member
- Posts: 672
- Joined: 29 Jul 2014, 09:53
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
ቅዘናም!!!
ባንዳው መለስ በ2 መስመር ደብዳቤ ያስረከባችሁን የኢትዮጵያ ተፍጥሯዊ ወደብ
መልሰን በ2 መስመር ደብዳቤ እንቀበላችኋለን።
ቀኑ እስኪደርስ ተኛና በአፍህ ቅዘን!
አመዳም ደሃ!!!
ባንዳው መለስ በ2 መስመር ደብዳቤ ያስረከባችሁን የኢትዮጵያ ተፍጥሯዊ ወደብ
መልሰን በ2 መስመር ደብዳቤ እንቀበላችኋለን።
ቀኑ እስኪደርስ ተኛና በአፍህ ቅዘን!
አመዳም ደሃ!!!
sesame wrote: ↑19 Aug 2024, 12:30ኣበረ፥ ማዕበርበር የትም ኣያደርስ ህም። ስንት ኣዕበርባርያን ኣይተን ቀብረናል። ከመንግስቱ ሃይለማርያም የሚበልጥ ኣዕበርባሪ ኣይገኝም። ዓጋመዎች ኣዕበርብረው የት ደረሱ። ሃይለስላሴ፡ ኤርትራ መሬታ እንጂ ህዝብዋ ኣየስፈልገንም ብሎ ፎክሮ፡ ሽንት ቤት ታች ነው የተቀበረው። መሽረፈት ደግሞ ከማን ኣንሼ ብሎ ቀይ ባሕር በውድ ወይ በግድ እወስዳለሁ ብሎ ሲፎክር፡ ቁጭ ብለን የምናየው መሰለህ።
We will make sure that you learn not to covet what is not yours. There are rules that apply to everyone.
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
ቅቅቅቅቅቅ ምድረ ወያኔ አንድ ላይ ተሰብስበው እያሞረቱ ነው:: ብድብድ ህዝብ::
ምድረ ፈሳም ሁላ:: ያቃተሽ ሁሉ ኤርትራ ላይ ማላከክ አመል አርገሽዋል ምድረ ጠኒያም ሁላ:: 80 አመታት ሙሉ ያደማችሁን ሂሳብ አልተወራረደም:: የኤርትራ ህዝብ እፎይ የሚለው ዝርፍጧ የድሆች ቁንጮ ተስፋፊዋ ካንሰር ኢትዮጵያ የምትባል አገር ስትበተን ብቻና ብቻ ነው:: በማን ቆመሽ ማንን ታሚያለሽ:: የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል:: ቅንቅናም ከርሳም ህብብ::
ምድረ ፈሳም ሁላ:: ያቃተሽ ሁሉ ኤርትራ ላይ ማላከክ አመል አርገሽዋል ምድረ ጠኒያም ሁላ:: 80 አመታት ሙሉ ያደማችሁን ሂሳብ አልተወራረደም:: የኤርትራ ህዝብ እፎይ የሚለው ዝርፍጧ የድሆች ቁንጮ ተስፋፊዋ ካንሰር ኢትዮጵያ የምትባል አገር ስትበተን ብቻና ብቻ ነው:: በማን ቆመሽ ማንን ታሚያለሽ:: የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል:: ቅንቅናም ከርሳም ህብብ::
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
“ኢትዮጵያ ስትበታተን ዝም ብለን ኣናይም።” . . . “ኢትዮጵያ እንዳትፈረካከስ አስፈላጊውን ሁሉ መስዋእትነት እናደርጋለን።” . . . “ኢትዮጵያና ኤርትራ ሁለት የተለያዩ ህዝቦች ናቸው ዬሚል ታሪክ የማያውቅ ብቻ ነው።” . . . ወዘተ ሲባልስ ዬት ነበርክ ወዳጃችን: “ጅቡ ከሄደ በኋላ እንደ ውሻ የምትጮሀው” ብለናል እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር። ይሄን የጉራ ኣባባልህ ኣሁን ሳይሆን ያኔ ከኣመታት በፊት ብታሰማን ኖሮ ትንሽ ባመንህ ነበር። 'እንትን' ማለቴ ተራ ካድሬ በበላበት ይጮሃል ዓይነት አደረግኸው እኮ።Fed_Up wrote: ↑20 Aug 2024, 02:25ቅቅቅቅቅቅ ምድረ ወያኔ አንድ ላይ ተሰብስበው እያሞረቱ ነው:: ብድብድ ህዝብ::
ምድረ ፈሳም ሁላ:: ያቃተሽ ሁሉ ኤርትራ ላይ ማላከክ አመል አርገሽዋል ምድረ ጠኒያም ሁላ:: 80 አመታት ሙሉ ያደማችሁን ሂሳብ አልተወራረደም:: የኤርትራ ህዝብ እፎይ የሚለው ዝርፍጧ የድሆች ቁንጮ ተስፋፊዋ ካንሰር ኢትዮጵያ የምትባል አገር ስትበተን ብቻና ብቻ ነው:: በማን ቆመሽ ማንን ታሚያለሽ:: የሰው ፈላጊ የራሱን ያጣል:: ቅንቅናም ከርሳም ህብብ::
የኤርትራ ሆነ የኢትዮጵያ ህዝብ እፎይ የሚለው የጋራ ድንበሩ በህጋዊ ብያኔው መሰረት ወረቀት ላይ ሳይሆን መሬት ላይ ሲመለከትና ሁለቱ ህዝቦች በዓለም ኣቀፋዊ ህግ ጥላ ስር እንደልብ ሲናገዱ ነው እንጂ ኣንዱ ሲበተን ወይ ሲበታተን ኣይደለም።
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
ወያኔና ሻዕቢያ ከአንድ ኮሚኒስታዊ ወንዝ የሚቀዱ ሁለት ዕርጉምና ነቀርሳዎች ናቸው። አንዱ የሌላውን ዕኩይነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ሁለቱም በቂምና በጥላቻ መርግምት ተወጥረው፣ ሲጓተቱና ሲፋተጉ ይኖራሉ እንጂ፣ የድንበር ክለላው እንኳን ቢተገበር መቼም ቢሆን አይተማመኑም፣ ሊስማሙም አይችሉም። They say ‘picking the lesser of two evils is evil.’ I say it’s a crime & deadly sin! ክፉ!
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
“ሰብኣይን ሰበይትን ካብ ሓደ ማይ ይቕድሑ” ይላል ያገራችን ምሳሌ። እጅግ ፍቅርና ሰላም ስምምነት ያለው ትዳርን ለመግለጽ “ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ/ይመነጫሉ!” ዬሚል ኣባባል ኣለ።Selam/ wrote: ↑20 Aug 2024, 07:22ወያኔና ሻዕቢያ ከአንድ ኮሚኒስታዊ ወንዝ የሚቀዱ ሁለት ዕርጉምና ነቀርሳዎች ናቸው። አንዱ የሌላውን ዕኩይነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ሁለቱም በቂምና በጥላቻ መርግምት ተወጥረው፣ ሲጓተቱና ሲፋተጉ ይኖራሉ እንጂ፣ የድንበር ክለላው እንኳን ቢተገበር መቼም ቢሆን አይተማመኑም፣ ሊስማሙም አይችሉም። They say ‘picking the lesser of two evils is evil.’ I say it’s a crime & deadly sin! ክፉ!
በዚህ ስሌት ከሄድን ሁለቱ ከኮሚኒስት ወንዝ የሚቀዱ ከሆነ መስማማት ነበረባቸው። ያንቺ ፍራቻ ድንበሩ ወረቀት ላይ ብቻ ሳይሆን መሬት ላይም ከተመላከተ፡ ያገርሽ ሰሜንኞች ፊታቸውን ወደ ደቡብ ኣዙረው “ሒሳባቸውን እንዳያወራርዱ ነው!” ብለን ኣንሳለቅብሽም። ወደድሽም ጠላሽም ቀኑ ሲደርስ ድንበሩም ይሰመራል፡ ሰላሙም ይሰፍናል።
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
አፍቃሪ ሻዕብያ -ኤርትራዊያን በትክክል የሚተውኑት ትዕይንት ሞንኪ monkey business ነው። በሙሉ ነፍሳቸው የሚያምኑት የኢትዮጵያ ግዛት አካል የሆነውን አሰብ ባህር እና ህዝብ ሰርቀው እንደ ያዙ ነው። ውሸት ለማስቀጠል ደግሞ የባጥ የቆጡን መዘላበድ ያስፈልጋል።ገበሬው በሌለበት ዝንጄሮ ከክምሩ ነዶ ሰቅሮ ፈርጥጦ ነዶው የኔ ነው አንተ በሌለህበት ነው የወሰድኩት ብሎ በሃሳት እንደ መኮፈስ::

-
- Member
- Posts: 672
- Joined: 29 Jul 2014, 09:53
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
ባንዳው እና አርቆ ማሰቢያ ያልነበረው መለስ እና ወያኔ በ3-መስመር ደብዳቤ ያስረከቡትን የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የባሕር በር (አሰብ) መልሰን በ3-ሰዓታት ጥፊና ካልቾ ከሻዕቢያ እንረከባለን!!!
የ120 ሚሊዬን ህዝብ ሀገር ታላቋና ገናናዋ ኢትዮጵያ በ3ሚሊዬን ቅማላም ቴረሪስቶች ተፈጥሯዊ ባህርበሯን ተቀምታ እስከ ወድያኛው መቀጠል የማይታሰብ ነገር ነው። አጭበርብረው የወሰዱትን ተገርፈው ይመልሳሉ!!!
የ120 ሚሊዬን ህዝብ ሀገር ታላቋና ገናናዋ ኢትዮጵያ በ3ሚሊዬን ቅማላም ቴረሪስቶች ተፈጥሯዊ ባህርበሯን ተቀምታ እስከ ወድያኛው መቀጠል የማይታሰብ ነገር ነው። አጭበርብረው የወሰዱትን ተገርፈው ይመልሳሉ!!!
Abere wrote: ↑20 Aug 2024, 14:37
አፍቃሪ ሻዕብያ -ኤርትራዊያን በትክክል የሚተውኑት ትዕይንት ሞንኪ monkey business ነው። በሙሉ ነፍሳቸው የሚያምኑት የኢትዮጵያ ግዛት አካል የሆነውን አሰብ ባህር እና ህዝብ ሰርቀው እንደ ያዙ ነው። ውሸት ለማስቀጠል ደግሞ የባጥ የቆጡን መዘላበድ ያስፈልጋል።ገበሬው በሌለበት ዝንጄሮ ከክምሩ ነዶ ሰቅሮ ፈርጥጦ ነዶው የኔ ነው አንተ በሌለህበት ነው የወሰድኩት ብሎ በሃሳት እንደ መኮፈስ::ልማደኛው ዝንጀሮ ግን በወጥመድ በቀጣዩ መያዙ አይቀሬ ነው። በመለስ ዜናዊ አጋፋሪነት ለእራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ እንድሉ የእራሳቸው ያልሆነውን ገምድለው ስለወሰዱ የሚጠና ይዞታ አድርገው ሊያጭበረብሩን ይሞክራሉ። No Ethiopian other than Woyane recognizes Eritrea as a country. No other country can either can force Ethiopians to recognize so. Unrecognizing Eritrea is up to Ethiopians for an Ethiopian natural and sovereign interest. Thug Shabias should stop the nonsense, Ethiopians can go war to recover their stolen Assab, when the timing is perfect.
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
ጓዶች ምነው መፈክር ረስታችኋል እኮ . . . “እናሸንፋለን ኣንጠራጠርም!”
እንዲያው ታዲለን ሙዚቃዉን ዴሞ ክፈቱት እንጂ የወሎው ፈረስ ጓድ እንቶኔ ዲምጡን ያንጎድጉዴው
“ቀይ ባህር ዴማችን ኣሁንም ቀይ ናት፡
ጀግኖች በትግላቸው እስካሁን ያቆዩዋት!” ይበልልን በኣንባሰል ቅኝት ዴሞ ያዚምልን።
ወሎ ሰው ያበቅላል ኣንዳንድ ነፈዝ
4 ኪሎን ናፍቆ ዙፋን ዚለው ትዝ
ቀይባህርን ሚያልም ባሳብ የሚፈዝ
ለሱ ኣሰቡ እንደሆን የቦርከና ወንዝ።።
እንዲያው ታዲለን ሙዚቃዉን ዴሞ ክፈቱት እንጂ የወሎው ፈረስ ጓድ እንቶኔ ዲምጡን ያንጎድጉዴው
“ቀይ ባህር ዴማችን ኣሁንም ቀይ ናት፡
ጀግኖች በትግላቸው እስካሁን ያቆዩዋት!” ይበልልን በኣንባሰል ቅኝት ዴሞ ያዚምልን።
ወሎ ሰው ያበቅላል ኣንዳንድ ነፈዝ
4 ኪሎን ናፍቆ ዙፋን ዚለው ትዝ
ቀይባህርን ሚያልም ባሳብ የሚፈዝ
ለሱ ኣሰቡ እንደሆን የቦርከና ወንዝ።።
Tadiyalehu wrote: ↑20 Aug 2024, 15:15ባንዳው እና አርቆ ማሰቢያ ያልነበረው መለስ እና ወያኔ በ3-መስመር ደብዳቤ ያስረከቡትን የኢትዮጵያ ተፈጥሯዊ የባሕር በር (አሰብ) መልሰን በ3-ሰዓታት ጥፊና ካልቾ ከሻዕቢያ እንረከባለን!!!
የ120 ሚሊዬን ህዝብ ሀገር ታላቋና ገናናዋ ኢትዮጵያ በ3ሚሊዬን ቅማላም ቴረሪስቶች ተፈጥሯዊ ባህርበሯን ተቀምታ እስከ ወድያኛው መቀጠል የማይታሰብ ነገር ነው። አጭበርብረው የወሰዱትን ተገርፈው ይመልሳሉ!!!
Abere wrote: ↑20 Aug 2024, 14:37
አፍቃሪ ሻዕብያ -ኤርትራዊያን በትክክል የሚተውኑት ትዕይንት ሞንኪ monkey business ነው። በሙሉ ነፍሳቸው የሚያምኑት የኢትዮጵያ ግዛት አካል የሆነውን አሰብ ባህር እና ህዝብ ሰርቀው እንደ ያዙ ነው። ውሸት ለማስቀጠል ደግሞ የባጥ የቆጡን መዘላበድ ያስፈልጋል።ገበሬው በሌለበት ዝንጄሮ ከክምሩ ነዶ ሰቅሮ ፈርጥጦ ነዶው የኔ ነው አንተ በሌለህበት ነው የወሰድኩት ብሎ በሃሳት እንደ መኮፈስ::ልማደኛው ዝንጀሮ ግን በወጥመድ በቀጣዩ መያዙ አይቀሬ ነው። በመለስ ዜናዊ አጋፋሪነት ለእራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ እንድሉ የእራሳቸው ያልሆነውን ገምድለው ስለወሰዱ የሚጠና ይዞታ አድርገው ሊያጭበረብሩን ይሞክራሉ። No Ethiopian other than Woyane recognizes Eritrea as a country. No other country can either can force Ethiopians to recognize so. Unrecognizing Eritrea is up to Ethiopians for an Ethiopian natural and sovereign interest. Thug Shabias should stop the nonsense, Ethiopians can go war to recover their stolen Assab, when the timing is perfect.
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
Meleket wrote: ↑20 Aug 2024, 09:45“ሰብኣይን ሰበይትን ካብ ሓደ ማይ ይቕድሑ” ይላል ያገራችን ምሳሌ። እጅግ ፍቅርና ሰላም ስምምነት ያለው ትዳርን ለመግለጽ “ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ/ይመነጫሉ!” ዬሚል ኣባባል ኣለ።Selam/ wrote: ↑20 Aug 2024, 07:22ወያኔና ሻዕቢያ ከአንድ ኮሚኒስታዊ ወንዝ የሚቀዱ ሁለት ዕርጉምና ነቀርሳዎች ናቸው። አንዱ የሌላውን ዕኩይነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ሁለቱም በቂምና በጥላቻ መርግምት ተወጥረው፣ ሲጓተቱና ሲፋተጉ ይኖራሉ እንጂ፣ የድንበር ክለላው እንኳን ቢተገበር መቼም ቢሆን አይተማመኑም፣ ሊስማሙም አይችሉም። They say ‘picking the lesser of two evils is evil.’ I say it’s a crime & deadly sin! ክፉ!
በዚህ ስሌት ከሄድን ሁለቱ ከኮሚኒስት ወንዝ የሚቀዱ ከሆነ መስማማት ነበረባቸው። ያንቺ ፍራቻ ድንበሩ ወረቀት ላይ ብቻ ሳይሆን መሬት ላይም ከተመላከተ፡ ያገርሽ ሰሜንኞች ፊታቸውን ወደ ደቡብ ኣዙረው “ሒሳባቸውን እንዳያወራርዱ ነው!” ብለን ኣንሳለቅብሽም። ወደድሽም ጠላሽም ቀኑ ሲደርስ ድንበሩም ይሰመራል፡ ሰላሙም ይሰፍናል።
Re: MOU እንደ መስተዋት ያጋለጠው አንድ ትልቅ ጉዳይ - የሻዕብያዋ ኤርትራ ፍጹም ፀረ-ኢትዮጵያ እና ዐይነ-ደረቅ ሌባ መሆኗን ነው። የሻዕብያዋ ኤርትራ የኢትዮጵያ ዘላቂ ጠላት ናት።
እታለም የምንዘባርቀውማ የሚዘበረቀውን ነዋ! እንድንልሽ ትፈልጊያለሽን።
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
ሻዕብያም ሆኑ ወያኔ በረሃ ላይ ኣይደለም የበቀሉት፡ ህዝብ ልብ ውስጥ እንጂ። ለዚያም ነው ሃገር ሙሉ ተቆጣጥሮ የነበረን አረም ተባብረው ለመመንገል የበቁት ብንልሽ ደስ ይልሻልን? የበቀሉበት ስፍራም ዓላም ጋሽም ሳሕልም ደደቢትም ምቹ የእርሻ ቦታዎች መሆናቸውን እናውቃለን። ዓንሰባ፡ መረብ፡ ሰቲት ጋሽ ተከዘና ሱር የተባሉ ወንዞች የሚፈሱባቸው ስፍራዎች ናቸው። ስለዚ “በረሃ” ዬሚለው ቃል ይታረም።
ወያኔ በደቀቀ ጀርባዋ ሻዕብያን ያህል ግድንግድ የህዝብ ድርጅት ስፍር ቁጥር የሌላቸው የደርግ “እዞችን” እምሽኽ ያደረገ ጠብደል ድርጅት እንዴት ልትሸኸም ትችላለች ብለን አንጠይቅሽም። ሁለቱም ለጋራ ዓላማ በፍቃዳቸው ያደረጉት ስራ ስለሆነ ኣንቺን ግድ ሊልሽ ባልተገባ።
ወያኔ ትግራይ የኤርትራን ህዝብ "የራስ እድል በራስ የመወሰን መብት” ከመሰረቱ የደገፈ፡ እዉን እንዲሆንም የጣረ “ጦረኞችን መንገዱን ጨርቅ ያድርግላችሁ” እያለ የታገለ የትግራይ ህዝብ ድርጅት መሆኑን መካድ ኣይቻልም። ሊሰለቅጥ ያስባል ምናምን ዬሚለውን ተረትተረት ለነ እንቶኔ ንገሪያቸው። መጥፎ ኣጋጣሚ ሆኖ ከድል መልስ መጋጨት ኣጋጥሟል፡ ግጭቱ ሚበላውን በልቶ ግዜው ሲደርስ መፈወሱ ኣይቀርም።
ሻዕብያዎች ኢትዮጵያን ቢጠሉዋት ኖሮ ሲመሰረቱ ጀምረው “ኢትዮጵያ ኣንድ መሆን ኣለባት፡ መበታተን ኣይገባትም” የሚል ቦሊሲ ባላራመዱ ነበር። በመሆኑም ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሊበታትን ነው የሚያስበው የሚለው ኣባባልሽን ለቱርክ ወይም ግብጻውያን ወይ ሶማሊያዊያን ጓደኞችሽ ብትነግሪያቸው ይሻላል።
ደግሞስ የኤርትራ ህዝብ እንዲሁም የትግራይ ህዝብ እስካልፈቀዱ ድረስ ሻዕብያም ሆነ ወያኔ ባንቺ ጥላቻና ትንቢት ብቻ ሊጠፉ ኣይችሉም።
እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች ብጽዕት የምንላት የአምላክ እናትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ነው። ከዚህ በተረፈ በኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር መልካም የፍልሰታ ለማርያም በዓል ተመኝተንልሻል። ይመችሽ!
Selam/ wrote: ↑21 Aug 2024, 06:59በክፋት የሰለጠንከው ኤርትራዊ ነኝ ባዩ ዕኩዩ አማካሪያችን፥
ለመሆኑ ምንድነው የምትዘባርቀው?
ወያኔና ሻዕቢያ ኮሚኒስቶች ናቸው? አዎ ያለምንም ጥርጥር ፤ እንደ ደረቅ አረም በረሃ ውስጥ የበቀሉና የማይለወጡ የክፋት ፈረሶች ናቸው። ሽኮኮ ወያኔ ሻዕቢያን በደቀቀ ጀርባዋ ተሸክማ አዲስ አበባ አስገባች፣ ‘ሌባ ሲካፈል አይስማማም’ እንደሚባለው ፣ በዝርፊያው ላይ ሁለቱም ዓይናቸው ደም ለብሶ ተናቆሩ። ቂም በቀል ቋጥረውና፣ በድንበር አሳበው ህዝቡን አስጨረሱት።
ወያኔ እንደ ኤርትራ መሆን ወይንም ኤርትራን ለመሰልቀጥ በከንቱ እየተመኘችና ደሟን እያዘራች በመጨረሻ ከስታና ኮስሳ ትጠፋለች። ዓይናቸው ወደ አረንጓዴነት የተለወጠውና በቅናት የነደዱት ዕርጉም ሻዕቢያዎችም ደግሞ ፣ ኢትዮጵያን እየጠሉ ግን ደግሞ ከውስጥ ገብተው እንደ ድሮው እየቦጠቦጡ ለመኖር እየተመኙ፣ የተጣበቁበት የጣሊያን ውርስ አልቆና በስብሶ በመጨረሻም የዓረብ ተላላኪ እንደሆኑ ይጠፋሉ።
ክፋት ለጊዜው ይፎልላል እንጂ፣ በመጨረሻ በብፅዕት እግር ስር ይወድቃል። ክፉ!
Meleket wrote: ↑20 Aug 2024, 09:45“ሰብኣይን ሰበይትን ካብ ሓደ ማይ ይቕድሑ” ይላል ያገራችን ምሳሌ። እጅግ ፍቅርና ሰላም ስምምነት ያለው ትዳርን ለመግለጽ “ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ/ይመነጫሉ!” ዬሚል ኣባባል ኣለ።Selam/ wrote: ↑20 Aug 2024, 07:22ወያኔና ሻዕቢያ ከአንድ ኮሚኒስታዊ ወንዝ የሚቀዱ ሁለት ዕርጉምና ነቀርሳዎች ናቸው። አንዱ የሌላውን ዕኩይነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ሁለቱም በቂምና በጥላቻ መርግምት ተወጥረው፣ ሲጓተቱና ሲፋተጉ ይኖራሉ እንጂ፣ የድንበር ክለላው እንኳን ቢተገበር መቼም ቢሆን አይተማመኑም፣ ሊስማሙም አይችሉም። They say ‘picking the lesser of two evils is evil.’ I say it’s a crime & deadly sin! ክፉ!
በዚህ ስሌት ከሄድን ሁለቱ ከኮሚኒስት ወንዝ የሚቀዱ ከሆነ መስማማት ነበረባቸው። ያንቺ ፍራቻ ድንበሩ ወረቀት ላይ ብቻ ሳይሆን መሬት ላይም ከተመላከተ፡ ያገርሽ ሰሜንኞች ፊታቸውን ወደ ደቡብ ኣዙረው “ሒሳባቸውን እንዳያወራርዱ ነው!” ብለን ኣንሳለቅብሽም። ወደድሽም ጠላሽም ቀኑ ሲደርስ ድንበሩም ይሰመራል፡ ሰላሙም ይሰፍናል።