Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12903
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

እኔ እንደ ሆንኩ ዉጪ አገር አልሄድም፣ ማዕቀባቸዉ አይመለከተኝም፣ ቪዛ ሰጡ አልሰጡ እኔን አይመለከተኝም።

Post by DefendTheTruth » 17 Aug 2024, 17:17

ይህን ያሉት አቶ ሽመልስ አብዲሳ ነበሩ፣ አሜሪካ የኢትዮጵያ በለስልጣኖች ላይ የቪዛ እገዳ ጥያለሁ በለችበት ጊዜ። አቶ ሽመልስ ይህን ያሉበት ምክንያት አላቸዉ። እኔ ዉሎዬ ከሕዝቤ ጋር ነዉ እንጂ፣ አሜሪካ ወይም ሌላ የዉጪ አገር አይደለም ለማለት ነዉ።

ሰዉዬዉ ዉሎዉ ዉጪ አገር አይደልም፣ ዉጪ አገር ብቻም ሳይሆን ከተማም አይደለም፣ ሰዉዬዉ ዉሎዉ ገጠር የእርሻ ማሳ ላይ ነዉ፣ አብሮ ያርሳል፣ አብሮ ይሰበስባል፣ አብሮ ይሰበሰባል፣ የገበሬ ልጅ ይመስለኛል፣ ዉሎዉ ከገበሬዉ መሓል ነዉ። ለዉጥም ማምጣት የምፈልገዉ እዚያዉ ገጠር ነዉ። ገበሬዎችን ይወዳል፣ ገበሬዎችም ይወዱታል፣ ያከብሩታል።


sesame
Member+
Posts: 7968
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: እኔ እንደ ሆንኩ ዉጪ አገር አልሄድም፣ ማዕቀባቸዉ አይመለከተኝም፣ ቪዛ ሰጡ አልሰጡ እኔን አይመለከተኝም።

Post by sesame » 17 Aug 2024, 17:27

I would love to see the bank accounts of all these PP monkeys. Are you sure they are clean? These clowns were raised by TPLF not because they were capable but because they were maleable. :lol: :lol: :lol:

Post Reply