Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40246
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው? የእኖርና ክስታኔኛ ንጽጽር

Post by Horus » 16 Aug 2024, 21:46

በሰባት ቤት 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በጉራጌኛ ታስተምራላችሁ ወይ?
Last edited by Horus on 17 Aug 2024, 14:27, edited 1 time in total.

Dama
Member+
Posts: 6460
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Dama » 16 Aug 2024, 22:37

Such pilot projects are in about 9 dialects..am not sure quantity.
It would have been much cheaper and better to adopt one dialect as a standard common language.
I guess, forces of disunity have succeeded.
Forces of dialect nationalism rather united Gurage nationalism are more powerful.

We are heading to disintegrated Gurage. The name Gurage will disappear. Each will call itself, I am Kistane, Mesqan, Sebatbet, Welene as Silte does now. Just Silte. No more Silte Gurage.
End of you. You're just another Ethiopia. Me too to you.

Odie
Member+
Posts: 6228
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Odie » 16 Aug 2024, 23:29

Horus wrote:
16 Aug 2024, 21:46
በሰባት ቤት 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በጉራጌኛ ታስተምራላችሁ ወይ?
>>>>>>>>>>
Horus
Frankly speaking I have no idea if they do that right now. It has been very long since I visited. Since there are not kids in family at primary level back home, I never asked. I will check in the future. I am not linguist or education specialist but chatGPt tells me teaching in mothers tongue has a lot of advantages. I hope they use mothers tongue for elementary schooling.
One more thing, you are privelaged to speak more than one gurage dialect. My closest freind is kistane. I am close to his family as well. They speak kistane gurage. They are married to Amhara and other Ethiopians. I from 7-bet have hard time understanding them. I also find a lot of amharic like words in their lexicon. I know you have muher root and must understand some 7-bet. ወያኔው Paul hennz attributes the dialect difference in gurage to be due to kind of centuries of decentralized adminstration besides geographic barrier causing isolation prior to innovation of modern transport ( we know british, american, australian accents vary; amharic also varies by region too). What, from your perspective, do you think is this variation caused by? ( I saw from Dama’s references explanation such as origin from proto-gurage language etc)
Also for Horus, I believe there is a problem of unity between 7 bet and northeastern gurage-I feel there is issue of difference wolkite being main city, creation of common language etc? Are North-easterners diluted by central gov and surrounding ethnics not to feel gurage enough?
ኬር

Horus
Senior Member+
Posts: 40246
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Horus » 17 Aug 2024, 03:01

ኦዴ፣
በተቻለህ አቅም ቢያንስ አንድ ጉራጌኛ በደምብ ለማወቅ ሞክር። እኔ ኢትዮጵያ ሆኜ ጓደኞቼ ሁሉ ሰባት ቤቶች ነበሩ ፤ የሁለት ወንድሞቼ ጓደኞች ሁሉ ሰባት ቤቶች ነበሩ ። እንዲያውም አንድ የወንድሜ ልጅ ሚስት የሰባት ቤት ቆንጆ ነች ። ካገር ቤት ከዘመዶችዋ ጋር መጥታ ግቢያችን ውስጥ ተከራዩና እሷም የወንድሜ ልጅም በጣም ወጣቶች ነበሩ ፤ ኋላ ተጋቡ ። የነሱ ቤተሰብ ሁሉም ሰባት ቤትና ክስታኔ እያፈራረቁ ይናገራሉ ።

ያልከው ትክክል ነው ክስታኔዎች ካዋቂ እስከ ህጻን ባይሊንጓል ስለሆኑ (ክስታኔ አማርኛ) እንዳሻቸው እያደባለቁ ይናገራሉ እንጂ በተለይ አገር ቤት ክስታኔኛ የማይናገር የለም። እዚህ ምታያት አስተማሪ ግን እራሷ ያዲሳባ ልጅ ስለሆነች አንዳንድ ቃላት አሳስታ ሁሉ ነው ልጆቹ የሚያርሟት ። ለምሳሌ ቢላዋ ጎለድ ነው የሚባለው ልጆቹ ጎለድ ሲሏት እሷ ገሎድ ትላለች!
እስቲ እነዚህ የቤት እቃዎች ባንተ ጉራጌኛ ምን እንደ ሚባሉ ሰው ጠይቀህም ቢሆን ንገረኝ ። ኢቲሞሎጂያቸን ለማስተያየት
ጎለድ = ቢላዋ
ሰንዳ = ሳንጃ (ካራ)
ትክየ = ትንሽ የስጋ መቀቀያ እንስራ ፣ያማርኛ ስሙን ረሳሁት
ሞዬ = ሙቀጫ
አንቀፎ = ማንኪያ
ማከል = ፋስ መጥርቢያ
ኧፋት = ወተት
ኧጉባ = አጓት
በጠ = አሬራ
ዪጋ = ውሃ
ስከር = ጠላ
ገርገት = ምድጃ
ጋውዝየ = ጉልቻ
ጊንዠ = ጀርባ
አጋት = ትከሻ
ወረጥ = መቁረጥ
ጂበ = ተራ ምንጣፍ
አንጮት = የክት ምንጣፍ

ኬር

Dama
Member+
Posts: 6460
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Dama » 17 Aug 2024, 10:03

The girl has a talent for art. Her 3D sketches of household items look real.
Why would they hire a girl who's bilingual, in a personal situation of a language shift to Amharic from Addis, who has lost half of her proficiency in Kistane dialect to teach Kistane? They could find Sodo native who's not lost so much proficiency in Sodo if they tried hard. But, who am I to say their difficulty of finding one!

Ato Nesru, an official of the education program, has almost transitioned to Amharic. His loss of proficiency in Kistane is almost 90% complete.
It looks like wrong decisions are made in staffing of the school. Yes, that proves they are Gurage.

Odie
Member+
Posts: 6228
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Odie » 17 Aug 2024, 10:20

ስላም ሆረስ: እስቲ እኔ ከማውቀው ልጀምር!
(ያደግኩት እኖር/ኢኖር ሲሆን እናቴ ጌታ ነች:: ያው ቸሃ ለኢኖር ቅርብ ነው:: ዛሬ high school ባካባቢው ሳይገባ እምድብር ይኬድ ነበር:: ዳማ ሲሰ ሲል ነበር አሁን ጉንችርየ ሆስፒታል ገብቷል ድሮ አጣጥ ሲስ የካቶሊክ ሆስፒታል ለመታከም ኢኖር ረጅም እርቀት ይጉዋዝ ነበር)

ጎለድ = ቢላዋ ይሄ ስጋ መቁረጫው ከሆነ ቢላዋ ስንዳም ይባላል:: ኢኖር እንደውም ቢላዋ ያበዛል

ሰንዳ = ሳንጃ (ካራ): እናቴ ግቶ ስንዳ ስሲሉ እኛ ሳንጃም እንል ነበር
ትክየ = ትንሽ የስጋ መቀቀያ እንስራ ፣ያማርኛ ስሙን ረሳሁት
እኖር ትንክየ ይለዋል "ን" በመሃል ጨምሮ
ሞዬ = ሙቀጫ: ይችን ረሳሁ ወንድሜን እጠይቃለሁ
now i remember “መቀቀት" i think
አንቀፎ = ማንኪያ: አንቆፈ ያው ነው (ገንፎ መብያ)
ማከል = ፋስ መጥርቢያ: እኖር ፋስ ነው የሚለው:: ትልቅለቤት መስርያ እንጨት መፍለጫው "ጊንዞ ወይም ጊንዞኧ" ይሉታል:: በጣም መጥረቢያን "ዊስ" ይባላል::
ኧፋት = ወተት:: እኖር ወተትን "አይቭ" ይሉታል:: ከአይብ ጋር ይመሳሰላል::
ኧጉባ = አጓት: ይህን ደግሞ "አጉዋ" ይሉታል
በጠ = አሬራ: ይህችን "አንጌአ" ትባላለች
ዪጋ = ውሃ: ይህን "እሃ" ይሉታል
ስከር = ጠላ: ይችን ቃል እወዳታለሁ:: "ስኸር" ይባላል
ገርገት = ምድጃ:: ይቺ ወደ አማርኛ ሄደች "ምዳቻ"
ጋውዝየ = ጉልቻ: : ይገርማል ተመሳሰሉ: "ጋምዚየ"
ጊንዠ = ጀርባ::"ጊሽ"- ይቀራረባል
አጋት = ትከሻ: "አጋድ"
ወረጥ = መቁረጥ: "አንጠ"
ጂበ = ተራ ምንጣፍ "ጂፐ ወይም እንደራ"
አንጮት = የክት ምንጣፍ "እንደራ" ይሄ መስለኝ::" ካፓት" ደግሞ እንደ ፍራሽ ከኮባ የሚስራ በላዩ እንደራ የሚነጠፍበት::

ኬር!

Dama
Member+
Posts: 6460
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Dama » 17 Aug 2024, 10:54

Odie,
Ghyeta....how Chaha people call it. Gheto or Geto is corrupted
Gunchirye...Gunchire is corrupted
Gubrye....Gubre is corrupted
Endibr or Indibr.....Emdibr is corrupted.

I know the origin of it. Amharic speaking UNDP official was sent to work in Endibr in 2000s. In his report, which I read, he called it Emdibr, deriving it from a fabricated story obviously, that the area was once a forest of forests, a mother of all forests. And he said, that's why the name should be Emdibr: 'em' for mother in Amharic, in Gurage mother is adot, and 'dibr', for forest. Emdibr according to him was a place of big forest, not supported by any facts.

From then on, the name stuck. Just because an UNDP guy, an authority figure said so. Coupled with the cultural disease of not to disappoint or contradict an Amara view in Gurage.
Even the Gurage Zone officials use Emdibr instead of the real Chaha name of the place, Endibr. They also use Gunchre, Gubre.
A death of tradition begins with changes in names of places and persons. Don't they know this?

Odie
Member+
Posts: 6228
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Odie » 17 Aug 2024, 11:23

Dama wrote:
17 Aug 2024, 10:54
Odie,
Ghyeta....how Chaha people call it. Gheto or Geto is corrupted
Gunchirye...Gunchire is corrupted
Gubrye....Gubre is corrupted
Endibr or Indibr.....Emdibr is corrupted.

I know the origin of it. Amharic speaking UNDP official was sent to work in Endibr in 2000s. In his report, which I read, he called it Emdibr, deriving it from a fabricated story obviously, that the area was once a forest of forests, a mother of all forests. And he said, that's why the name should be Emdibr: 'em' for mother in Amharic, in Gurage mother is adot, and 'dibr', for forest. Emdibr according to him was a place of big forest, not supported by any facts.

From then on, the name stuck. Just because an UNDP guy, an authority figure said so. Coupled with the cultural disease of not to disappoint or contradict an Amara view in Gurage.
Even the Gurage Zone officials use Emdibr instead of the real Chaha name of the place, Endibr. They also use Gunchre, Gubre.
A death of tradition begins with changes in names of places and persons. Don't they know this?
>>>>>>>>>>>>
ጉንችሬ is amharic
Locally and the righ name is ጉንችርየ
እምድብር is amharic. In Inor it is callef እንድቭር
ጌቶ is wrong. Inor calls it ጌታ
ጉብሬ is Amharic twisted by mother tongue amharic speakers: inor says ጉብርየ

ኢኖር/እኖር is correct; እነሞር is Amharic twist

Dama
Member+
Posts: 6460
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Dama » 17 Aug 2024, 11:27

Odie wrote:
17 Aug 2024, 11:23
Dama wrote:
17 Aug 2024, 10:54
Odie,
Ghyeta....how Chaha people call it. Gheto or Geto is corrupted
Gunchirye...Gunchire is corrupted
Gubrye....Gubre is corrupted
Endibr or Indibr.....Emdibr is corrupted.

I know the origin of it. Amharic speaking UNDP official was sent to work in Endibr in 2000s. In his report, which I read, he called it Emdibr, deriving it from a fabricated story obviously, that the area was once a forest of forests, a mother of all forests. And he said, that's why the name should be Emdibr: 'em' for mother in Amharic, in Gurage mother is adot, and 'dibr', for forest. Emdibr according to him was a place of big forest, not supported by any facts.

From then on, the name stuck. Just because an UNDP guy, an authority figure said so. Coupled with the cultural disease of not to disappoint or contradict an Amara view in Gurage.
Even the Gurage Zone officials use Emdibr instead of the real Chaha name of the place, Endibr. They also use Gunchre, Gubre.
A death of tradition begins with changes in names of places and persons. Don't they know this?
>>>>>>>>>>>>
ጉንችሬ is amharic
Locally and the righ name is ጉንችርየ
እምድብር is amharic. In Inor it is callef እንድቭር
ጌቶ is wrong. Inor calls it ጌታ
ጉብሬ is Amharic twisted by mother tongue amharic speakers: inor says ጉብርየ

ኢኖር/እኖር is correct; እነሞር is Amharic twist
Those who rule Gurage use the corrupted versions of names. All official and legal documents are in corrupted names. We have to elect real Gurages who respect our traditions.

Odie
Member+
Posts: 6228
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Odie » 17 Aug 2024, 13:37

Horus wrote:
16 Aug 2024, 21:46
በሰባት ቤት 1ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በጉራጌኛ ታስተምራላችሁ ወይ?
Here another answer and more after a talk to a close person (his version): from Inor
ቢላዋ=ሽታ
ሳንጃ= ጎራዴኧ
ትንክየ= እንስራ
መቀቀት (sounds like መቀጥቀጥ)=ሙቀጫ
አቆፈ=ከቀንድ የተስራ ማንኪያ
ፋስ=መጥረቢያ (for me this should be ዊስ ፋስ differs : so we have ዊስ ፋስ and ጊንዞኧ for big wood)
አይቭ/ም= ወተት
አንጉዋ= አጉዋት
እሃ = ውሃ
ሉጋ= አዲስ የወለደች ላም ወተት
አንጌአ= አሬራ
ቄሳ=አይብ
ስኸር=ጠላ (ከስከረ ጋር ይሄዳል= ስኸረም)
ጊምዚየ=ከሽክላ የተስራ ጉልቻ-3 ናቸው)
አጋድ=ትከሻ
ኢ ኢኛ/ጊሽ = ጀርባ
አንጠ=ቆረጠ
እንደራ= መተኛ ጅፓ
ጅፓ= ከኮባ የሚስራ ምንጣፍ
ካፓት= ከኮባ የሚስራ እንደፍራሽ የሚሆንና እንደራ ተነጥፎበት መተኛ
ዳነራ= እንደ ቁርበት ሆኖ እንደራ ላይ ለልስላሴ የሚነጠፍ ተፍቆ የተዘጋጀ ፀጉራም ቆዳ

Horus
Senior Member+
Posts: 40246
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Horus » 17 Aug 2024, 14:23

Odie,
እጅግ በጣም አመሰናለሁ! አስደናቂ ነው! ይህን ቋንቋ ነው የተለያየ የሚሉት! እኔ እኖር ውስት 3 ወር ብቀመጥ አሳምሬ የምናገረው ማለት ነው ። ልብ በል ክስታኔና እኖር በጂኦግራፊ እንኳ ድበርተኞች አይደሉም። አንተ መስቃንኛ ተናጋሪ ብትሆንና ሶዶ ብትሄድ ሁለቱ ቋንቋዎች ለምን በሁለት እንደ ሚጠሩ ሁሉ ይገርምሃል ፤ ጭርሶ አንድ ስለሆኑ። ስለዚህ የኢኖርና ክስታኔ እንዲህ አንድ መሆን ፈጽሞ የሚያስገርም ነው። ለምስክርነት ልድገማቸው

ክስታኔ = እኖር
ሰንዳ = ግቶ (ትልቁ የቆጮ መቁረጫ)፡ ይህ የአማርኛው ሳንጃ ነው
ጎለድ = ሰንዳ (ቢላው) ፡ የአማርኛ ጎራዴ ነው
ትክየ = ትንክየ (በሁሉን ጉራጌ ውስጥ 'ነ' የማስገባት ዘዬ አለ
ሞዬ = መቀቀጥ (መቀቀጥ ሞቀጫ፣ መቀጥቀጥ ጋር ይጠጋል)
አንቀፎ = አንቀፎ
ገንዠሞ = ጊንዞ፣ ጊንዞአ ትልቁ ax (ልዩነቱ እኛ 'ሞ' ቀጥለናል፣ እኖር 'እ' ይቀጥላል ፣ ስረ ቃሉ ገንዘ/ጊንዘ ! ነው
ማከል = ዊስ (ትንሿ እንጨት ማሳመሪያ መፈልፈያ ነው)
ኧፋት = አይብ ??
ቃይሳ = ? (ቄሳ የሚሉ ሰባት ቤቶች አሉ) የአማርኛው አይብ ማለት ነው
ኧጉባ = አጉዋ (ይህ ቀጥታ አንድ ቃል ነው ፤ ባ እና ዋ የሚተካኩ ድምጾች ናቸው) የቃሉ ስር ኧጉ/አጉ ነው! ኢጋ = ውሃ ከሚለው የመጣ ነው ። አጉዋ ውሃ ስለሚመስል
በጠ = አንጌአ (ይህ አስገራሚ ነው! አንጌአ ኧጉባ እና አጉዋ ከሚለው አንድ ነው ። የተለምዶ አጠቃቀም አሬራና አጉዋትን አደባልቋቸዋል!!
ዪጋ/ኢጋ = እሃ/ኧሃ (አንድ ቃል ናቸው! 'ጋ'/ካ እና 'ሃ' ተወራራሽ ድምጾች ናቸው ። በቋንቋ ሳይንስ ውስጥ sound shift ይባላሉ
ስከር = ስሀር ! (አንድ ቃል ብቻ ሳይሆን 'ሰከረ'፣ ሰካራም የሚለው ቃል ነው። ትርጉሙ የሚያዞር ፣ የሚያሽከረክር ማለት ነው ። የጉራጌኛ ምን ያክል ጥልቅ እንደ ሆነ አስብ ። መጠጥ ማንኛው የሚጠጣ ነገር ነው ። አልኮል ያለው መጠጥ ትክክለኛ ቃሉ ስሀር ፣ስከር ነው1
ገርገት = ምዳች (ይህ ብቻ ነዳጅ/ማንደጃ ወደ ሚለው የሄደው) ። ልብ በል አንድድ ፣ ማንደድ ትክክለኛ የጉራጌ ቃል ነው። አማርኛው ማቃጠል ነው። ለምሳሌ እጄን አቃጠለኝ አንልም። ኧጅዲ አነደዴው ነው የምንለው ።
ጋውዚየ = ጋምዚየ ! (አንድ ቃል ነው ፤ ወ እና መ የድምጽ ሺፍት ናቸው ። ልክ (መ) ምጣት እና (ወ)ምጣ እንደ ምንለው ። ወ የግዕዝ ቃል መጀመሪያ ቅጽል ነው ። መ የአማርኛ ቃል መጀመሪያ ቅጽል ነው
ጊንዠ = ጊሸ! ልብ በል እኛ 'ነ ' አስገብተናል ኧኖር ጊሸ/ጊዠ ይለዋል ። ሸ እና ዠ የድምጽ ሺፍት ናቸው ኧዣ እና ኧሻ አንድ ቃል ናቸው
አጋት = አጋድ ! አንድ ቃል ነው ተ እና ደ የድምጽ ሺፍት ናቸው ፣ ለምሳሌ ስንቆጥር አት (1) እና አድ (1) እንደ ምንለው ማለት ነው
ጂበ = ጂፐ ይህ በኮባ ብቻ ተሰርቶ በአዘቦቱ ቀን ለሁልግዜ የሚነጠፈው ነው ።
አንጮት = አንደራ በቃጫ ውብ ሆኖ ተሰርቶ ለመስቀል ፣ ለትልቅ በአል እልፍኝ ውስጥ የሚነጠፈው ነው

ለመደምደም
ስለዚህ ይህ ነው ወደ ፊት መሰራት ያለበት ፤ ጉራጌዎች አንድ ቋንቋ ነው የሚናገሩት ። ነገር ግን ነገ ተነስተን የምናውጀው ነገር ሳይሆን አንዱን ቃል ጋምዚየ በሁሉም ጉራጌ ዲያሌክቶች ምን እንደ ሚባል መመርመር አለብን ። ጉራጌ ማለት አንድ ሕዝብ እንደ ሆኑ ምስክሩ ይህ ነው!

Horus
Senior Member+
Posts: 40246
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው?

Post by Horus » 17 Aug 2024, 14:44

Odie wrote:
17 Aug 2024, 11:23
Dama wrote:
17 Aug 2024, 10:54
Odie,
Ghyeta....how Chaha people call it. Gheto or Geto is corrupted
Gunchirye...Gunchire is corrupted
Gubrye....Gubre is corrupted
Endibr or Indibr.....Emdibr is corrupted.

I know the origin of it. Amharic speaking UNDP official was sent to work in Endibr in 2000s. In his report, which I read, he called it Emdibr, deriving it from a fabricated story obviously, that the area was once a forest of forests, a mother of all forests. And he said, that's why the name should be Emdibr: 'em' for mother in Amharic, in Gurage mother is adot, and 'dibr', for forest. Emdibr according to him was a place of big forest, not supported by any facts.

From then on, the name stuck. Just because an UNDP guy, an authority figure said so. Coupled with the cultural disease of not to disappoint or contradict an Amara view in Gurage.
Even the Gurage Zone officials use Emdibr instead of the real Chaha name of the place, Endibr. They also use Gunchre, Gubre.
A death of tradition begins with changes in names of places and persons. Don't they know this?
>>>>>>>>>>>>
ጉንችሬ is amharic
Locally and the righ name is ጉንችርየ
እምድብር is amharic. In Inor it is callef እንድቭር
ጌቶ is wrong. Inor calls it ጌታ
ጉብሬ is Amharic twisted by mother tongue amharic speakers: inor says ጉብርየ

ኢኖር/እኖር is correct; እነሞር is Amharic twist
የነዚህ ስሞች ኮራፕተድ የመሆን ታሪኩን ባላውቅም ዳማ ትክክለኛ ነጥብ አለው ። ልክ ክስታኔ ክርስቲያ ማለት እንደ ተባለው ነው ። እንደብር ወይም እንድብር እጅግ ጥንታዊ የሴም ቃል ነው ። ሌላ ቦታ እንዳልኩት የጋፋት አገር እንደገብጣን ይባል ነበር። ዛሬ አንዱ የአይመለል አገር እንደቡየ ይባላል ። ልክ ጉንችርየ፣ ጉብርየ እንደ ሚለው ። ለምሳሌ እኛ ጡት ለማለት ጥቡየ ነው የምንለው ። አንድብር (እንደብር) የተዋበ አገር ማለት ነው ። ትግሬ እንዳስላሴ ፣ እንደርታ ይላል። አንዳ/እንደ አገር፣ ቦታ ማለት ነው ። ብር ብርሃን ፣ ያማረ ፣ የተዋበ ማለት ነው!
ጉራጌ በሙሉ አለም ብሬ እያለ ሲዘፍን ትርጉሙን እዚያ ላይ ያዙት !!! አው ትክክለኛ ቃሉ እምድብር አይደለም እንድብር ወይም እንደብር ነው ። አው በሁሉም ጉራጌኛ ድብር ጫካ ማለት ነው። እንድብር ሲጀመር የውነት ጫካ ከነበረና እንደደብር (የጫካ አገር) የተባለው አሳጥረው እንደብር ብለው ከሆነ ትክክል ይሆናል። የጫካ አገር ወይም የተዋበ አገር ነው ሊሆን የሚችለው ።

Horus
Senior Member+
Posts: 40246
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኦዴ ጥያቄ አለኝ? ኧሸል ቃይ ዪኔው? የእኖርና ክስታኔኛ ንጽጽር

Post by Horus » 17 Aug 2024, 15:09

ኦዴ፣
በአዲሱ ሊስትህ ላይ ...
እኖር = ኪስታኔ

ትንክየ = ትክየ (እናንተ ነ ታስገባላቹ! አው ትንሽ እንስራ ነች ፣ ስጋ ፣ ጎመን ይቀቀልባታል ። ትልቁ የውሃ እንስራን እኛ ሻማ እንለዋለን)
አቆፈ = አንቀፎ (እኛ ነ እናስገባለን! ዝነኛው የቀንድ ማንኪያችን ነው! አንቀፎ/አቆፈ ከዛይ እስከ አበሽጌ ፣ አይደለም በጉራጌ በጠፉት በወንጪ ሃይቅ ጉራጌዎች ሁሉ አሁን ያለ የስልጣኔ ምልክታችን ነው!
አንጠ = አረጠ (ቆረጠ) ልብ በል አንጠ እና አረጠ ለማያውቅ ሰው የተለያዩ ቃላት ይመስላሉ፤ ግን አንድ ቃል ነው ። ነ እና ረ ሺፍት የሚደራረጉ ድምጾች ናችው። አንጠ = አርጠ ማለት ነው!
ድነራ = ? የምንተኛበት የለፋው ቆዳ (ጎጋ) ስሙን ረሳሁን

ኬር

Post Reply