Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42400
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

እኔ ለሱማሌላንድ ስስ ልብ አለኝ! ግን ነገ አቢይ አህመድ ሃርጌሳን የሚከዳ ይመስለኛል!

Post by Horus » 12 Aug 2024, 02:56

ይህ ማለት የሱማሌላንድ አገርነት ይዘገያል እንጂ ማንም የሚያስቆመው ሂደት አይደለም ።


Horus
Senior Member+
Posts: 42400
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: እኔ ለሱማሌላንድ ስስ ልብ አለኝ! ግን ነገ አቢይ አህመድ ሃርጌሳን የሚከዳ ይመስለኛል!

Post by Horus » 12 Aug 2024, 03:13

ይህ ግምቴ ትክክል ከሆነ የኢትዮጵያ ዉሳኔን የገፋው ዋና ምክኛት ግብጽ እንጂ የቱርክ ግፊት አይሆንም ። ኢትዮጵያ ሱማሌ ውስጥ መዘርጋቷ ግብጽ ኢትዮጵያን ለመክበብ የምታደርገው ደባን በእንጭቹ የቀጥፈዋል ። ግብጽ ከደቡብ ሱዳን ተባራለች፤ ይህ የሱማሌ ሃሳብ ግብጽ ሱማሌ እንዳትደርስ ያደርጋታል ። ኤርትራም ሱማሌ ውስጥ አጉል ቱስ ቱስ ቼክ ያደርጋል ። በኔ እምነት ቱርክም ግብጽ ሱማሌ እንድትመጣ አትፈልግም ። ሱማሌ ብቸኛው የቱርክ ሃብት ስለሆነች ። ኢሚሪትና ቱርክ ሱማሌን ለመቃረጥ ተስማምተዋል ። ኢሚሬት ትላንት ከጁባላንድ ጋር ውል ተፈራርማለች ።

Union

Re: እኔ ለሱማሌላንድ ስስ ልብ አለኝ! ግን ነገ አቢይ አህመድ ሃርጌሳን የሚከዳ ይመስለኛል!

Post by Union » 12 Aug 2024, 03:22

You stu'pid witaf neqay, :lol:

You are not writing what people do not know.

The question is why couldn't you see this coming months ago when we kept telling you it's coming? :lol:

I know why, you are a hodam witaf neqay :lol:

Useless

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: እኔ ለሱማሌላንድ ስስ ልብ አለኝ! ግን ነገ አቢይ አህመድ ሃርጌሳን የሚከዳ ይመስለኛል!

Post by Za-Ilmaknun » 12 Aug 2024, 13:26

Trust that man at your own peril! We have yet to see anything that this man has committed to. He just lives for the moment.

Misraq
Senior Member
Posts: 17643
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: እኔ ለሱማሌላንድ ስስ ልብ አለኝ! ግን ነገ አቢይ አህመድ ሃርጌሳን የሚከዳ ይመስለኛል!

Post by Misraq » 12 Aug 2024, 13:40

Gurage will be swallowed by Galla and Silte. Silte will then work with Al-Shabab to swallow and Bantustan the Galla.

Alshabab is getting traction following Gallas weakness....We will see who will save Wutaf Neqay Horus





Post Reply