Page 1 of 1
ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው ትግራወይቲ አትሌታችን ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
Posted: 11 Aug 2024, 14:22
by Digital Weyane
ተጋሩ ዎገኖቼ እንኳን ደሰ አለን። ኡናት አገራችን ትግራይ ድል በድል ሆነች። በአለም አደባባይ ተከበረች።
Re: ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው አትሌታችን ሲፋን ሐሰን በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
Posted: 11 Aug 2024, 14:45
by Digital Weyane
የትግራይ አገርነት ጥያቄ በፓሪስ ኦሎምፒክስ ሙሉ በሙሉ ተመልሷል።
<<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ።>> አምየን።
Re: ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው አትሌታችን ሲፋን ሐሰን በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
Posted: 11 Aug 2024, 15:00
by Digital Weyane
ትውልደ ትግራይ አትሌት ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) ትግራዋይ ዜግነቷን ለማስመለስ እንደምትፈልግ እና ለወደፊቱ ኡናት አገሯ ትግራይን ወክላ በኦሎምፒክ ውድድሮችን እንደምትሳተፍ ገልፃለች።
ትግራዋይ ዎንድማችን Justice Seeker ቦቦኩሉ <<የታገልንበት ዓላማ ፍሬ አፍርቶ የትግራይ ነፃነት እየተቃረበ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ>> ሲል ደስታውን ገልጧል። አምየን! አምየን!
Re: ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው ትግራወይቲ አትሌታችን ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
Posted: 11 Aug 2024, 16:43
by Abdisa
I think this gold medal victory has put Tigray on the map and it will soon receive international recognition as an independent country.