Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 9838
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው ትግራወይቲ አትሌታችን ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።

Post by Digital Weyane » 11 Aug 2024, 14:22

ተጋሩ ዎገኖቼ እንኳን ደሰ አለን። ኡናት አገራችን ትግራይ ድል በድል ሆነች። በአለም አደባባይ ተከበረች።

Last edited by Digital Weyane on 11 Aug 2024, 15:21, edited 2 times in total.

Digital Weyane
Member+
Posts: 9838
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው አትሌታችን ሲፋን ሐሰን በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።

Post by Digital Weyane » 11 Aug 2024, 14:45

የትግራይ አገርነት ጥያቄ በፓሪስ ኦሎምፒክስ ሙሉ በሙሉ ተመልሷል።

<<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ።>> አምየን።

Digital Weyane
Member+
Posts: 9838
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው አትሌታችን ሲፋን ሐሰን በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።

Post by Digital Weyane » 11 Aug 2024, 15:00

ትውልደ ትግራይ አትሌት ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) ትግራዋይ ዜግነቷን ለማስመለስ እንደምትፈልግ እና ለወደፊቱ ኡናት አገሯ ትግራይን ወክላ በኦሎምፒክ ውድድሮችን እንደምትሳተፍ ገልፃለች።

ትግራዋይ ዎንድማችን Justice Seeker ቦቦኩሉ <<የታገልንበት ዓላማ ፍሬ አፍርቶ የትግራይ ነፃነት እየተቃረበ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ>> ሲል ደስታውን ገልጧል። አምየን! አምየን! :roll: :roll:


Fiyameta
Senior Member
Posts: 19967
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው ትግራወይቲ አትሌታችን ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።

Post by Fiyameta » 11 Aug 2024, 20:16

Wow! You agame have been bombarding us with your inferiority-laced lies starting from the Tour De France to the Paris Olympics. If there were an internet service when Abebe Bekila ran a marathon in the 1960's, the agame would have had claimed him as their own too! Abebe Hagos Kiros. :lol: :lol: :lol: :P




Post Reply