Page 1 of 1

ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 13:13
by Wedi
ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!
8)

Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 13:35
by Dama
Why beg someone who would not share your excitement? This soon would be Galla Horus is a chulo of Irrecha in Ethiopian politics. He is a PP errand boy on this forum.

Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 13:58
by Horus
Wedi wrote:
06 Aug 2024, 13:13
ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!
8)
አንተ ቆርፋዳ ዘመናዊ ተገጣይ የዛሬ 50 አመት አለቃህ ወያኔ ኢትዮጵያዊያንን ገድሎ እነዚህ አማራ ተብዬ የወያኔ በቅሎዎች ሲመለምል የነገርናችሁ! ለ50 አመት ኢትዮጵያን ካፈረሰ ወያኔ ትግሬ ጋራ ስትሞዳመድ ከርመህ ዛሬ ባ ንተ ላይ ሲመጣ ሆረስ ላይ ሆያ ሆዬ ያስተዛዝባል ። As the French says- you made the soup you eat it! youtube & tiktokን ተከታትለነዋል። ለኢትዮጵያ መፍትሄ የለህም ። ካለህ ወዲ በለው? !!!! ሰላም ዋል

Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 15:13
by Horus
ምነው እስከ ዛሬ ዝም ብሎ የዛሬ መግለጫ? ዞሮ ዞሮ ወይ ገንዘብ ነው! ወይ ስልጣን ነው!

Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 15:19
by Wedi
Horus wrote:
06 Aug 2024, 15:13
ምነው እስከ ዛሬ ዝም ብሎ የዛሬ መግለጫ? ዞሮ ዞሮ ወይ ገንዘብ ነው! ወይ ስልጣን ነው!
ውታፍ ነቃይ Horus ይህን መቸም አለሰማሁትም እንደማትለኝ እርግጠኛ ነኝ!!

:P :P



Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 15:38
by Misraq
ሆሩስን አትፍረድበት። ዓብይ አህመድ የዛሬ 6 ወር አካባቢ የጉራጌ ሽማግሌዎችን ቤተመንግስቱ ድረስ አስመጥቶ አስደንግጦና አስበጭጮ ነበር የላካቸውም። ያላቸውም "ጉራጌን ከምድረ-ገፅ እናጠፋዋለን" ነበር።

ታድያ 800 ሺህ ጌድዬን ባንዴ ቤት አልባ ያደረገገው የጋላ አገዛዝና ማሕበረሰብ እንዲሁም ትግሬን እግሩን ቆራርጦ በረሃብ አለንጋ የሚገርፈው የጋላ አገዛዝ ፤ አማራነንም ከየቦታው እያረደ ትጥቅ አስፈታለሁ ብሎ ጦርነትን የጫረው የጋላ አገዛዝ፤ ዛቻውን ከመተግበር ወደኋላ እንደማይል የተረዱ የጉራጌ ሽማግሌዎች ዘራቸው እንዳይጠፋ ዓብይ ምንም አይነት ተቃውሞ እንዳያገኝ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።

ሆረስም ሆነ ብዙ የጉራጌ አንቂዎች ከዛ ቀን በኋላ ሲቃወሙ ታይተው አይታወቅም። ይልቁንም አገዛዙን ብናገለግለው አያጠፋንም በሚል ስሌት ታማኝ አገልጋይ ሆነዋል።አልፈርድባቸውም። አቅምን አውቆ መኖር ራሱ አንድ ብልጠት ነው። ስለዚህ ወገን ለጉራጌዎች ብዙም ትኩረት ባንሰጥ

Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 15:45
by Wedi
Misraq wrote:
06 Aug 2024, 15:38
ሆሩስን አትፍረድበት። ዓብይ አህመድ የዛሬ 6 ወር አካባቢ የጉራጌ ሽማግሌዎችን ቤተመንግስቱ ድረስ አስመጥቶ አስደንግጦና አስበጭጮ ነበር የላካቸውም። ያላቸውም "ጉራጌን ከምድረ-ገፅ እናጠፋዋለን" ነበር።

ታድያ 800 ሺህ ጌድዬን ባንዴ ቤት አልባ ያደረገገው የጋላ አገዛዝና ማሕበረሰብ እንዲሁም ትግሬን እግሩን ቆራርጦ በረሃብ አለንጋ የሚገርፈው የጋላ አገዛዝ ፤ አማራነንም ከየቦታው እያረደ ትጥቅ አስፈታለሁ ብሎ ጦርነትን የጫረው የጋላ አገዛዝ፤ ዛቻውን ከመተግበር ወደኋላ እንደማይል የተረዱ የጉራጌ ሽማግሌዎች ዘራቸው እንዳይጠፋ ዓብይ ምንም አይነት ተቃውሞ እንዳያገኝ ትዕዛዝ ሰጥተዋል።

ሆረስም ሆነ ብዙ የጉራጌ አንቂዎች ከዛ ቀን በኋላ ሲቃወሙ ታይተው አይታወቅም። ይልቁንም አገዛዙን ብናገለግለው አያጠፋንም በሚል ስሌት ታማኝ አገልጋይ ሆነዋል።አልፈርድባቸውም። አቅምን አውቆ መኖር ራሱ አንድ ብልጠት ነው። ስለዚህ ወገን ለጉራጌዎች ብዙም ትኩረት ባንሰጥ
:lol: :lol: :lol:

"በጉራጌ ለ158 ዓመታት ተቋርጦ የነበረው የኦሮሞ ገዳ ስርዓት በድጋሚ ተቋቋመ።"
:P :P


Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 15:57
by Right
ሆሩስን አትፍረድበት። ዓብይ አህመድ የዛሬ 6 ወር አካባቢ የጉራጌ ሽማግሌዎችን ቤተመንግስቱ ድረስ አስመጥቶ አስደንግጦና አስበጭጮ ነበር የላካቸውም። ያላቸውም "ጉራጌን ከምድረ-ገፅ እናጠፋዋለን" ነበር።
Brother Misraq,
Do you remember Abiye Ahmed Ali’s recent visit to Gurage? The speaker on that big gathering was a guy who looked crazy and fake, made an over the top speech praising the clown and his wife. We all said it can’t be true. There you go, And the clown a master con artist knows it is fake.

Ethiopia has all kinds of societies. They serve the devil to hurt “the common enemy” Amhara. And the same time minorities wait to be liberated by the Amharas.
Trust me the table will turn. And the Oromos are not friends to the Guraghies, they are just using them. The bongas and the Amelgas are crooks, so is the clown. We will see who will go first for the kill.

Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 16:30
by wubebereha
Right wrote:
06 Aug 2024, 15:57
ሆሩስን አትፍረድበት። ዓብይ አህመድ የዛሬ 6 ወር አካባቢ የጉራጌ ሽማግሌዎችን ቤተመንግስቱ ድረስ አስመጥቶ አስደንግጦና አስበጭጮ ነበር የላካቸውም። ያላቸውም "ጉራጌን ከምድረ-ገፅ እናጠፋዋለን" ነበር።
Brother Misraq,
Do you remember Abiye Ahmed Ali’s recent visit to Gurage? The speaker on that big gathering was a guy who looked crazy and fake, made an over the top speech praising the clown and his wife. We all said it can’t be true. There you go, And the clown a master con artist knows it is fake.

Ethiopia has all kinds of societies. They serve the devil to hurt “the common enemy” Amhara. And the same time minorities wait to be liberated by the Amharas.
Trust me the table will turn. And the Oromos are not friends to the Guraghies, they are just using them. The bongas and the Amelgas are crooks, so is the clown. We will see who will go first for the kill.
Abiy believes everyone is for sell and he knows exactly who or which tribe wants what. but the problem is he doesn't have enough money or power to go around for the millions hyenas. :lol: :lol:

Re: ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!

Posted: 06 Aug 2024, 17:47
by Selam/
ጠንቋዩ ሆረስ - ወደ ሃምሳ ዓመት ከተመለስክማ ፣ የወያኔ አለሌ ሆና ወጣቱን በረሃ ያስፈጀችዋን ያንተዋን ወረንጦ ኢህአፓን አስታውሰን።

Horus wrote:
06 Aug 2024, 13:58
Wedi wrote:
06 Aug 2024, 13:13
ውታፍ ነቃይ Horus እስኪ ይህን አዳምጠው እና አስተያየትህን ጀባ በለን!!
8)
አንተ ቆርፋዳ ዘመናዊ ተገጣይ የዛሬ 50 አመት አለቃህ ወያኔ ኢትዮጵያዊያንን ገድሎ እነዚህ አማራ ተብዬ የወያኔ በቅሎዎች ሲመለምል የነገርናችሁ! ለ50 አመት ኢትዮጵያን ካፈረሰ ወያኔ ትግሬ ጋራ ስትሞዳመድ ከርመህ ዛሬ ባ ንተ ላይ ሲመጣ ሆረስ ላይ ሆያ ሆዬ ያስተዛዝባል ። As the French says- you made the soup you eat it! youtube & tiktokን ተከታትለነዋል። ለኢትዮጵያ መፍትሄ የለህም ። ካለህ ወዲ በለው? !!!! ሰላም ዋል