የአህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ ፤ ጉድ ስሙልኝ አለች ጉዷን ሳትሰማ።
Posted: 06 Aug 2024, 08:21
የአህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ ፤
ጉድ ስሙልኝ አለች ጉዷን ሳትሰማ።
ወይስ ?
የራያ ህዝብ ስነ-ቃል ለአጼ ዮሀንስ ያላቸውን ንቀት እና ጥላቻ ለመግለጽ የተጠቀሙት።
የአህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ፤
ዮሐንስን ይዛ ወረደች መተማ፤
ከጌታዋ ራስ ጋር በቁም ልትቀማ::