Page 1 of 1

የአህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ ፤ ጉድ ስሙልኝ አለች ጉዷን ሳትሰማ።

Posted: 06 Aug 2024, 08:21
by Abere


የአህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ ፤
ጉድ ስሙልኝ አለች ጉዷን ሳትሰማ።

ወይስ ?

የራያ ህዝብ ስነ-ቃል ለአጼ ዮሀንስ ያላቸውን ንቀት እና ጥላቻ ለመግለጽ የተጠቀሙት።


የአህያ ልጅ በቅሎ ወርቅ ተሸልማ፤
ዮሐንስን ይዛ ወረደች መተማ፤
ከጌታዋ ራስ ጋር በቁም ልትቀማ::