Page 1 of 1

ሰሊጥ፣ ተልባ፣ ሱፍ፣ ለውዝ የምታመርት ሃገር 14 ሚሊዮን ሊትር ዘይት በውጭ ምንዛሪ ትገዛለች!

Posted: 05 Aug 2024, 17:39
by Selam/
Ethiopia imports cooking oil after currency float

ADDIS ABABA (Reuters) - Ethiopia has imported 14 million litres of cooking oil to ensure sufficient supplies of the basic commodity, its trade minister said, after the country's central bank floated the national currency last week to help secure international support…

https://www.investing.com/news/economy- ... at-3555242

Re: ሰሊጥ፣ ተልባ፣ ሱፍ፣ ለውዝ የምታመርት ሃገር 14 ሚሊዮን ሊትር ዘይት በውጭ ምንዛሪ ትገዛለች!

Posted: 05 Aug 2024, 18:04
by Odie
ክውጭ የሚግባው ዘይት ይቀንሳል የተባለው የወርቁ አይተነውን ዘይት ፋብሪካ በእልህና ምቀኝነት ዘግተውታል!!

Re: ሰሊጥ፣ ተልባ፣ ሱፍ፣ ለውዝ የምታመርት ሃገር 14 ሚሊዮን ሊትር ዘይት በውጭ ምንዛሪ ትገዛለች!

Posted: 05 Aug 2024, 19:43
by Axumezana
Ethiopian land policy is a bottleneck to expand commercial farming. Privatization of rural land is the future!

Re: ሰሊጥ፣ ተልባ፣ ሱፍ፣ ለውዝ የምታመርት ሃገር 14 ሚሊዮን ሊትር ዘይት በውጭ ምንዛሪ ትገዛለች!

Posted: 05 Aug 2024, 21:58
by Selam/
ወያኔ ህዝብ እያፈናቀለችና ጫካ እየመነጠረች የእርሻ መሬት ለዓረብና ለህንድ በብላሽ ስታድል የትኛውን የመሬት ፖሊሲ ተከትላ ነበር?

Re: ሰሊጥ፣ ተልባ፣ ሱፍ፣ ለውዝ የምታመርት ሃገር 14 ሚሊዮን ሊትር ዘይት በውጭ ምንዛሪ ትገዛለች!

Posted: 05 Aug 2024, 22:09
by Axumezana
You know the answer !