Page 1 of 1
በጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!!
Posted: 28 Jul 2024, 14:04
by Wedi
በጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!!
Please wait, video is loading...
Re: በጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!!
Posted: 28 Jul 2024, 14:30
by Misraq
ይህ በእንዲህ እንዳለ የባልደራሱ መሪ ታናሹ እስክንድርና ለግብረ ሰዶማዊው ሃብታሙ አያሌው ወሬ ሲያቀብል የነበረው ጋዜጠኛ ወግደረስ በሴቷ ፋኖ ቁጥጥር ስር መዋል በግምቦቴ ዲቃሎች ላይ ትልቅ መሸበርን ፈጥሯል።
የአማራ ፋኖ በጎጃም የባንዳን እጅ እየቆራረጠ ባህርዳርን ከቧል። በባህር ዳር ተንቀሳቃሽ መኪና እገዳ ተጥሏል።
Re: በጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!!
Posted: 28 Jul 2024, 14:58
by Abere
እንድህ ከሆነ ዘመነ ካሴ ተስፋ የቆረጠ ይመስላል። እድሜው እንደ ስኒ ውሃ ቁልቁል ሊሆን ይችላል። እብደቱን አቁሞ ከፋኖ ጋር መታረቅ ወይም እራሱን ችሎ ከዛው አባይ ማዶ ጎጃም ውስጥ መንጎባለል ነው። I guess Zemene is becoming aloof and a minority, he is losing value and integrity. He had better not making difficult on himself by becoming loud and noisy in public talking about difference - that is a complete sign of either naiveness or a stunt to hide some insincere motive of f!lrting with the enemy. He had better now military leadership is not the same as political and diplomacy leadership. He is young he has the chance a head of him to pick-up that expreince, but should not be hungry about. Right now, he is dropping points. He should better relneqish his ego and stop any connection with OLF-PP, if has one. But he is widely suspected of having linkage with donkey Be'Aden and OLF-PP. He should stop breaking the heart of Gojam people.
He is supposed to voice for Gojam, not OLF, TPLF or EPLF
Re: በጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!!
Posted: 28 Jul 2024, 15:08
by Odie
ጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!![/color][/size]
................
አይ ውርደት!
ለየትኛው መንግስት? ይሄ የስበሩንን ስበርናቸው እያለ ህዝቡን እያጠቃ ላለው ለወንጀለኛው ለቄሮ/ኦሮሙማ ስራዊት?
በዘራችሁ አይድረስ? ይሄ ጠላቱን የሚያውቅ ፋኖ አይደለም ወይም የኦሮሙማ ፋኖ ነው!
Re: በጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!!
Posted: 28 Jul 2024, 15:21
by Misraq
Odie wrote: ↑28 Jul 2024, 15:08
ጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!![/color][/size]
................
አይ ውርደት!
ለየትኛው መንግስት? ይሄ የስበሩንን ስበርናቸው እያለ ህዝቡን እያጠቃ ላለው ለወንጀለኛው ለቄሮ/ኦሮሙማ ስራዊት?
በዘራችሁ አይድረስ? ይሄ ጠላቱን የሚያውቅ ፋኖ አይደለም ወይም የኦሮሙማ ፋኖ ነው!
ዘሜ የእሳቱ ጉማጅ ተናግሮታል። ቱለማው እስክንድር ከብልፅግና ጋር እየሰራ መሆኑን።
የአማራ ሕዝብ ትግል ከባዱ ተመሳስለው ከሙጡት ጋር ነው ተብሏል። ብልፄንማ መሳርያዋን ፋኖ እየተረከበ ነው።
Re: በጎጃምና በዘመነ ካሴ የሚመራው የማፍያ እና የነብስ ገዳይ ቡድን ሊገድል የሚፈለገው ኮለኔሉ የፋኖ መሪ እጁን ለመንግስት ለመስጠት ወሰነ!!
Posted: 28 Jul 2024, 15:39
by Right
Wedi and Abere,
If you want to criticize Zemene Kase you are entitled to do so. And if you want to crown Eskinder Nega of Balderas as a leader of Fano, please do so without the expense of the poor people.
Stay away from blaming people. That can only be the work of PP and G7 cadres. Diaspora stay away from blaming people
But leave the people Gojjam alone.