ምስራቅ ና አበረ በንፅፅር!
Posted: 28 Jul 2024, 03:31
ምስራቅም አበረም ለአማራ ሕዝብ ተቆርቋሪ ነን ብሎ ያወራሉ፣ ለየግላቸዉ ከእኔ በላይ ለአማራ ተቆርቋሪ የለም ለማለት ይዳዳቸዋል። ከልብ ይሁን ለይስሙላ እራሳቸዉ ናቸዉ የምያዉቁት።
ለአማራ የቆምኩኝ ነኝ ማለቱ ላይ ተመሳሳይነት ይኑራቸዉ እንጂ አቋማቸዉ ትልቅ ልዩነት አለዉ።
ምስራቅ አማራ ራሱን ችሎ መቆም አለበት ይለናል፣ ኢትዮጵያንስቶች ስለአማራ አያገባቸዉም ይለናል፣ አማራ ራሱን ይቻል ባይ ነዉ። በአጭሩ የአማራ ነፃ አዉጪ ነኝ ይለናል። በኢትዮጵያ ስም የምያወሩት አማሮች የአማራ ጠላቶች ናቸዉ ይለናል።
በምስራቅ አመለካከት እስክንድር ነጋ የተባለ ጉጠት የአማራ ጠላት ነዉ፣ ይሄኘዉ ደግሞ እንደምታወቀዉ "መነሻችን አማራ፣ መደራሻችን ኢትዮጵያ" በመለት ነበር ወደ ጫካ ያቀናዉ። አማራ ተደረጅቶ ኢትዮጵያን ጨፍልቆ ይግዛ ማለቱ ነዉ።
አበረ ደግሞ የእስክንድር ነጋ ትልቅ ትፎዞ ነዉ፣ የአማራ ነፃ አዉጪ አንፈልግም፣ አማራ ተደረጂቶ የተቀረዉን ኢትዮጵያ ረግጦ መግዛት አለበት ይለናል። አማራ ከልፃፈለት የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት ተቀባይነት አይኖረዉም ይለናል፤ የኢትዮጵያ ባንዲራም በአማራ መደንገግ ና በሌሎቹ ላይ መጨን አለበት ይለናል። አማራ እንደ ለመደዉ የምገዛትን ኢትዮጵያ እዉን ለማድረግ ደፈ ቀና ይላል፣ ያለማታከት።
ከእስክንድር ሌላ የአበረ ሌላዉ ጀግና ጆ ባይደን የተባለ ሌላዉ ጉጠት ነዉ፣ እሱም በአፉ ደግ ደግ የምናገር በመምሰል፣ በሆዱ ግን መርዝ ይዞ ነዉ አለምን በአሜሪካ ዶሚኔሽን ስር መክተት የምፈልገዉ። እኔ ከጆ ባይደን ትራምፕ ይሻለኛል ያልኩት ይህን አካሄዱን ተረድቼ ነዉ።
አበረ ተብዬዋም ጉጠት በኢትዮጵያ ስም የአንድን ግሩፕ የበላይነት መልሶ ልጭንብን ይፈልጋል፣ ከሱ ግን ቁርጡን የነገረን ምስራቅ ይሻለናል። ግልፅ ጠላት ራሱን ከምደብቅ ጠላት በጣም ይሻላልና።
አበረ ማለት ሞሮን ነዉ ያልኩት የለምክንያት አይደልም።
አበረም ምስራቅም ለኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸዉ፣ የአበረ ጠላትነት ግን ከምስራቅ የከፋ ና እኩዪ ነዉ፣ ተደብቆ የምመጣ ነዉ ና። ተጠንቀቁ!
ለአማራ የቆምኩኝ ነኝ ማለቱ ላይ ተመሳሳይነት ይኑራቸዉ እንጂ አቋማቸዉ ትልቅ ልዩነት አለዉ።
ምስራቅ አማራ ራሱን ችሎ መቆም አለበት ይለናል፣ ኢትዮጵያንስቶች ስለአማራ አያገባቸዉም ይለናል፣ አማራ ራሱን ይቻል ባይ ነዉ። በአጭሩ የአማራ ነፃ አዉጪ ነኝ ይለናል። በኢትዮጵያ ስም የምያወሩት አማሮች የአማራ ጠላቶች ናቸዉ ይለናል።
በምስራቅ አመለካከት እስክንድር ነጋ የተባለ ጉጠት የአማራ ጠላት ነዉ፣ ይሄኘዉ ደግሞ እንደምታወቀዉ "መነሻችን አማራ፣ መደራሻችን ኢትዮጵያ" በመለት ነበር ወደ ጫካ ያቀናዉ። አማራ ተደረጅቶ ኢትዮጵያን ጨፍልቆ ይግዛ ማለቱ ነዉ።
አበረ ደግሞ የእስክንድር ነጋ ትልቅ ትፎዞ ነዉ፣ የአማራ ነፃ አዉጪ አንፈልግም፣ አማራ ተደረጂቶ የተቀረዉን ኢትዮጵያ ረግጦ መግዛት አለበት ይለናል። አማራ ከልፃፈለት የኢትዮጵያ ሕገ-መንግስት ተቀባይነት አይኖረዉም ይለናል፤ የኢትዮጵያ ባንዲራም በአማራ መደንገግ ና በሌሎቹ ላይ መጨን አለበት ይለናል። አማራ እንደ ለመደዉ የምገዛትን ኢትዮጵያ እዉን ለማድረግ ደፈ ቀና ይላል፣ ያለማታከት።
ከእስክንድር ሌላ የአበረ ሌላዉ ጀግና ጆ ባይደን የተባለ ሌላዉ ጉጠት ነዉ፣ እሱም በአፉ ደግ ደግ የምናገር በመምሰል፣ በሆዱ ግን መርዝ ይዞ ነዉ አለምን በአሜሪካ ዶሚኔሽን ስር መክተት የምፈልገዉ። እኔ ከጆ ባይደን ትራምፕ ይሻለኛል ያልኩት ይህን አካሄዱን ተረድቼ ነዉ።
አበረ ተብዬዋም ጉጠት በኢትዮጵያ ስም የአንድን ግሩፕ የበላይነት መልሶ ልጭንብን ይፈልጋል፣ ከሱ ግን ቁርጡን የነገረን ምስራቅ ይሻለናል። ግልፅ ጠላት ራሱን ከምደብቅ ጠላት በጣም ይሻላልና።
አበረ ማለት ሞሮን ነዉ ያልኩት የለምክንያት አይደልም።
አበረም ምስራቅም ለኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸዉ፣ የአበረ ጠላትነት ግን ከምስራቅ የከፋ ና እኩዪ ነዉ፣ ተደብቆ የምመጣ ነዉ ና። ተጠንቀቁ!