ከህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ ለኤርትራውያን የተሰጠ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ
Posted: 28 Jul 2024, 01:06
ኤርትራውያን የአፍሪካ ህዝብ በራሱ እንዲተማመን እና ራሱን የመግዛት ባሕርይ እንዲያዳብርና ውስጣዊ ጥንካሬው እንዲጎለብት ለማድረግ እየፈፀሙት ያሉት ቡዙ የአእምሮ አጠባ ሥራዎችን ባስቸኳይ እንዲያቆሙ የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ አስጠነቀቀ። ደቡብ ሱዳናውያን የዚህ አንጎል አጠባ ስራ ሰለባ እንደሆኑ የሚጠቁሙ ቡዙ መረጃዎች አሉ።