Page 1 of 1
የጀዊሳዉ እድገት፤ በመፅሓፍ ደረጀ ቀረበ!
Posted: 26 Jul 2024, 15:30
by DefendTheTruth
የጀዊሳዉ እድገት፤ በመፅሓፍ ደረጀ ቀረበ!
እንኳን ደስ ኣላችዉ፣ እንኳን ደስ ኣላችዉ፤፣ እንኳን ደስ ኣላችዉ፣ እንኳን ደስ ኣላችዉ፤፣
.... ዘፈኑ ይቀጥላል!
Re: የጀዊሳዉ እድገት፤ በመፅሓፍ ደረጀ ቀረበ!
Posted: 26 Jul 2024, 15:47
by DefendTheTruth
It seems the book is enlightening and could add more insight to the on going and concurrent efforts of nation building in Ethiopia.
If it may be made available online too, then I will be the first to lie my hands on it! Share the link please.
Re: የጀዊሳዉ እድገት፤ በመፅሓፍ ደረጀ ቀረበ!
Posted: 26 Jul 2024, 18:24
by TGAA
The deacon who has sold his soul and body for 30 dinars of silver coin, who is on a mission to attack the Ethiopian Orthodox Church, and who now badmouths Fanos, is the only thread your hope is hanging on. This, in and of itself, is a good indicator of the dire situation you find yourself in. Dream on. The fluffy and the substantive have a way of separating themselves. I can't wait to see your last blabber.
Re: የጀዊሳዉ እድገት፤ በመፅሓፍ ደረጀ ቀረበ!
Posted: 27 Jul 2024, 16:53
by DefendTheTruth
TGAA wrote: ↑26 Jul 2024, 18:24
I can't wait to see your last blabber.
My last blabber, if only I had the opportunity for that. The untold story!
Re: የጀዊሳዉ እድገት፤ በመፅሓፍ ደረጀ ቀረበ!
Posted: 27 Jul 2024, 17:00
by Abere
ዘንዘሪጡ ዳንዔል ክብረት ኮሌጅ ሳይጨርስ ወድቆ ከአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናት ድፓርትመንተ የተባረረ ነው ይባላል። እኔ እንደሰማሁት ከ4ኛ ዓመት ላይ ወድቆ የተባረረ እንደ ሆነ ነው። እውነት ነዎይ?
ሁላችን እንደምናውቀው መቸም ፓለቲካ በኢትዮጵያ የሰነፎች፤ የዱርዬዎች፤ የምላሳሞች ክፍት የስራ ቦታ ዕድል ነው። ዘንዘሪጡም የዚህ የክፍት ስራ ዕድል ተጠቃሚ የሆነ ይመስላል። የዘንዘሪጡ ሌጋሲ ምንድነው ቢባል - በልቶ ዕዳሪ መጣል። ዕዳሪ ማምረት።