የብልጽግና ኦህዴድ ፕሮፖጋንዲስት ኤርምያስ ዋቅጅራ ክቡር ፕረዘዳንት ኢሳያስ አፎዎርቂ ላይ ዛተ
Posted: 25 Jul 2024, 13:09
.
.
.
.
.
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
ግምቦቴው አበረ የአብይ ፍቅር እስካሁን አልወጣልህም፥፥ ለእኛ ለአማሮች ግን ይህ አየር መንገድ የጦር መሳርያና የኦነግ ተዋጊን ነጋ ጠባ አመላላሽ ስለሆነ አንወደውም፥፥ አንተ ዲቃላ ሌባ ስለሆንክ ያው የኦህዴድ ግርድናህን ቀጥልበትAbere wrote: ↑25 Jul 2024, 13:47
በጭፍኑ መንቀፍ ጭፍንተኝነት ነው።
የኢትዮጵያ አየርመንገድ ከኮከብ አየር መንገዶች የተመደበ ነው - Among the Star Airlines ። ኦህደድ ኦነግ እና ወያኔን እቃወማለሁ በሚል ስበብ ብቻ የሻዕብያ መሳሪያ መሆን ውርደት ነው።
ኢሳይያስ ውርደታም ሰው ነው። አየር መንገዱን መዝረፍ ስለማይችል ብቻ በቅናት በምላሱ እየላሰ ይዘልፋል - አህያ የሌለው የሰው በቅሎ ያጣጥላል ነው። በባድመ ጦርነት ሲቀሰቀስ የንጹሃንን ንብረት አሰብ ወደብ እና ምጽዋ ወደብ ዘርፏ - ሌባ ነው። አሁን ዳግማዊ ቀይ ኮከብ ዘመቻ ሊነሳ ይችላል በሚል እምነት ምንም አይነት መዝረፍ እና መስረቅ የሚችልበት ዕድል ስለሌለ በባዶ ሜዳ ይሳደባል። ሌባ የኢትዮጵያን ዐየር መንገድ መዝረፍ አይችልም - ሰማዩን ከቻለ በቡጢ።
Misraq , Shabia የሽፍታ መሪህን ክቡርማለት ትችላለህ ፤ለኢትዮጵያ ግን ሌባ ነው፤ ዘራፊ ነው። ወደብ ሰርቋል፤ ወደብ ላይ የነበረ ንብረ ዘርፏል። አሁን የሚዘረፍ ስላላገኘ ነው እንደ ውሻ የሚጮኸው።