Page 1 of 1

THE DJIBOUTI CRISIS

Posted: 13 Jul 2024, 13:58
by Horus
population = 1 million
Ethiopians in Djibouti = .4 million
40% Djibouti GDP = Ethiopia
Djibouti 100% fresh water - Ethiopia
Djibouti electricity = Ethiopia
100% Chat supply = Ethiopia

Is Djibouti's hostility to Ethiopia a wise policy?

Re: THE DJIBOUTI CRISIS

Posted: 13 Jul 2024, 14:29
by Somaliman
Horus wrote:
13 Jul 2024, 13:58
population = 1 million
Ethiopians in Djibouti = .4 million
40% Djibouti GDP = Ethiopia
Djibouti 100% fresh water - Ethiopia
Djibouti electricity = Ethiopia
100% Chat supply = Ethiopia

Is Djibouti's hostility to Ethiopia a wise policy?



Gurage monkey,

Djibouti buys electricity, khat, and water with its own US$, and doesn't get anything whatsoever from your shithole for free.

Could you tell us what Djibouti gets from the thousands of dirty and HIV infected Ethiopian prostitutes it hosts in the country?

Re: THE DJIBOUTI CRISIS

Posted: 13 Jul 2024, 14:58
by Abere
Horus,
በ2ቱ አገራት ማለትም በኢትዮጵያ እና በሶማሊላንድ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትሥስር የሚደገፍ ቢሆንም ኢትዮጵያ በዘላቂው የእራሷ የባህር በር እና ወደብ የግደታ እንደሚያስፈልጋት ግን መሰመር ያለበት ጉዳይ ነው። ይህን የምልበት ቁም ነግር

በኢትዮጵያ ዙሪያ የተቀፈቀፉ ምዕራባዊያን እና ዐረብ ወለድ ሚጢጢ ግዛቶች ማለት ጂቡቲ፤ ኤርትራ፤ ሱዳን፤ ሶማልያ በኢትዮጵያን ላይ እንደ መቀነት የተጠመጠሙ የአረብ-ሊግ አባልት ናቸው። ይህ ማለት የዐረብ-ሊግ ጉዳይ አስፈጻሚ ሮቦቶች ወይም የድምፅ መጉያ መናገሪያ ዕቃዎች ናቸው። በተለይ ደግሞ የአረብ-ሊግ ማለት አብላጫው ግብጽ እንደማለት ነው። ታዲያ ኢትዮጵያ ከአንዳቸው በአረብ ከተቀፈቀፉት ሚጢጢዎች ጋራ የጦርነት አተካራ ብትገባ በአንድነት በመሆን ፍጹም የባህር በር ይዘጉባታል። ስለዚህ ከበርበራ ወደብ ተጨማሪ የእራሷን ታሪካዊ ይዞታ እና የተፈጥሮ አካል የሆነው የአሰብ ወደብ እና የባህር በር በግልጽ መቀበል አለባት። ብዙዎች አሰብ የኢትዮጵያ መሆኑን እያወቁ እና እየመሰከሩ ሲሽኮረመሙ አያለሁ። በሽታን ቢደብቁት ሞት ይመሰክራል እንዳሉት የጥንት አባቶች ይህ የተንሻፈፈ አካሄድ ሳይሆን በትክክለኛው እርምጃ እና ልኡላዊነት ፍኖተ-ካርታ መመርኮዝ ይገባዋል።


ለምሳሌ አሜሪካ ኢትዮጵያ ብትሆን፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ደግሞ ሜክስኮ ብትሆን በእውነት አሜሪካ የአስብ የባህር በር አይኗ እያየ ለሜክስኮ ተሽኮርምማ ትተውላታላች? በፍጹም በግልጽ ነው በአስቸኳይ ሜክስኮ ከአሰብ ባህር አካባቢ እቃዋን ሸክፋ እንድትወጣ ቀነ ገደብ ሰጥታ የምታረዳት፡ እምቢ ካለች በጦርነት ካልቾ ነቅላ የምታባርራት። ከሩስያ የዩክሬን ይዞታ መማር እንችላለን። ተመድ፤አአድ፤ወዘተ እብጥርስዬ አይሰራም የህልውና እና የአገር ልኡላዊነት በተመለከተ - መጀመሪያ እንደ አገር የእራስ ማስጠበቅ ይገባል።

አብይ አህመድ ዙሪያ ጥምጥም እየሄደ ያለው ለኢትዮጵያ አስቦ አይደለም - ለእራሱ ሲል ነው የገጠመውን ችግር ለማስተንፈስ። መለስ ዜናዊ ልክ የኢትዮጵያ ሰራዊት አሰብ ሊገባ በር ሲያንኳኳ 'አባረርናቸው በቃ ተመለሱ" ብሎ እንደ ሸወደው ኦነጋዊ አብይ አህመድ ከወያኔ የተለየ ፍልስፍና እና ብሄራዊ አቋም የለውም። የኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የባህር በር የአገር ልኡላዊነት ነው። አሳቡ የአገር ልኡላዊነት ከሆነ መጀመሪያ አግባብ ባለው መንግድ ኤርትራ የሰረቀችውን አሰብን እንድትመልስ መጠየቅ እምቢ ካለች እርምጃ መውሰድ ብቻ ነው።

-Result based leadership is what people are longing for, not a scammer.

Re: THE DJIBOUTI CRISIS

Posted: 14 Jul 2024, 20:33
by Zack
Ethiopia needs Djibouti
But Djibouti doesnt need Ethiopia
We can Buy qat from Kenya we can buy Fruits and Veggies from Somalia

What else u have You need our ports we dont need urs since u dont have any

Dr Zackovich

Re: THE DJIBOUTI CRISIS

Posted: 14 Jul 2024, 20:43
by Somaliman
Zack wrote:
14 Jul 2024, 20:33
Ethiopia needs Djibouti
But Djibouti doesnt need Ethiopia
We can Buy qat from Kenya we can buy Fruits and Veggies from Somalia

What else u have You need our ports we dont need urs since u dont have any

Dr Zackovich



Labadani waaba xoolo iska nacnac leh. Waa kuwaan Somaaliya dhahno "waa ariyu laahi baraar".

Re: THE DJIBOUTI CRISIS

Posted: 14 Jul 2024, 21:00
by Dama
Abere wrote:
13 Jul 2024, 14:58
Horus,
በ2ቱ አገራት ማለትም በኢትዮጵያ እና በሶማሊላንድ የሚደረግ የኢኮኖሚ ትሥስር የሚደገፍ ቢሆንም ኢትዮጵያ በዘላቂው የእራሷ የባህር በር እና ወደብ የግደታ እንደሚያስፈልጋት ግን መሰመር ያለበት ጉዳይ ነው። ይህን የምልበት ቁም ነግር

በኢትዮጵያ ዙሪያ የተቀፈቀፉ ምዕራባዊያን እና ዐረብ ወለድ ሚጢጢ ግዛቶች ማለት ጂቡቲ፤ ኤርትራ፤ ሱዳን፤ ሶማልያ በኢትዮጵያን ላይ እንደ መቀነት የተጠመጠሙ የአረብ-ሊግ አባልት ናቸው። ይህ ማለት የዐረብ-ሊግ ጉዳይ አስፈጻሚ ሮቦቶች ወይም የድምፅ መጉያ መናገሪያ ዕቃዎች ናቸው። በተለይ ደግሞ የአረብ-ሊግ ማለት አብላጫው ግብጽ እንደማለት ነው። ታዲያ ኢትዮጵያ ከአንዳቸው በአረብ ከተቀፈቀፉት ሚጢጢዎች ጋራ የጦርነት አተካራ ብትገባ በአንድነት በመሆን ፍጹም የባህር በር ይዘጉባታል። ስለዚህ ከበርበራ ወደብ ተጨማሪ የእራሷን ታሪካዊ ይዞታ እና የተፈጥሮ አካል የሆነው የአሰብ ወደብ እና የባህር በር በግልጽ መቀበል አለባት። ብዙዎች አሰብ የኢትዮጵያ መሆኑን እያወቁ እና እየመሰከሩ ሲሽኮረመሙ አያለሁ። በሽታን ቢደብቁት ሞት ይመሰክራል እንዳሉት የጥንት አባቶች ይህ የተንሻፈፈ አካሄድ ሳይሆን በትክክለኛው እርምጃ እና ልኡላዊነት ፍኖተ-ካርታ መመርኮዝ ይገባዋል።


ለምሳሌ አሜሪካ ኢትዮጵያ ብትሆን፤ ኤርትራ ክ/ሀገር ደግሞ ሜክስኮ ብትሆን በእውነት አሜሪካ የአስብ የባህር በር አይኗ እያየ ለሜክስኮ ተሽኮርምማ ትተውላታላች? በፍጹም በግልጽ ነው በአስቸኳይ ሜክስኮ ከአሰብ ባህር አካባቢ እቃዋን ሸክፋ እንድትወጣ ቀነ ገደብ ሰጥታ የምታረዳት፡ እምቢ ካለች በጦርነት ካልቾ ነቅላ የምታባርራት። ከሩስያ የዩክሬን ይዞታ መማር እንችላለን። ተመድ፤አአድ፤ወዘተ እብጥርስዬ አይሰራም የህልውና እና የአገር ልኡላዊነት በተመለከተ - መጀመሪያ እንደ አገር የእራስ ማስጠበቅ ይገባል።

አብይ አህመድ ዙሪያ ጥምጥም እየሄደ ያለው ለኢትዮጵያ አስቦ አይደለም - ለእራሱ ሲል ነው የገጠመውን ችግር ለማስተንፈስ። መለስ ዜናዊ ልክ የኢትዮጵያ ሰራዊት አሰብ ሊገባ በር ሲያንኳኳ 'አባረርናቸው በቃ ተመለሱ" ብሎ እንደ ሸወደው ኦነጋዊ አብይ አህመድ ከወያኔ የተለየ ፍልስፍና እና ብሄራዊ አቋም የለውም። የኢኮኖሚ ብቻ ሳይሆን የባህር በር የአገር ልኡላዊነት ነው። አሳቡ የአገር ልኡላዊነት ከሆነ መጀመሪያ አግባብ ባለው መንግድ ኤርትራ የሰረቀችውን አሰብን እንድትመልስ መጠየቅ እምቢ ካለች እርምጃ መውሰድ ብቻ ነው።

-Result based leadership is what people are longing for, not a scammer.
Wow, megalomaniac! You gonna have to auction Gurage Muslims for the highest bidder to supply weapons, recruit, train and retain much more soldiers and finance endless wars against neighboring Muslim countries.

Re: THE DJIBOUTI CRISIS

Posted: 14 Jul 2024, 21:08
by Digital Weyane
ኡኛ ወያኔ በስልጣን በነበርንበት ወቅት ለጁቡቲው ፕረዚዳንት ፣ ለሚስቱ እና ለልጁ ሰፋፊ የኢትዮጵያ መሬቶችን በመስጠት የፅገሬዳ አበባዎችን እያመረቱ ወደ ውጭ በመላክ ከሀብት ላይ ሀብት እንዲያካብቱ አድርገናል። በኛው በህወሓት ቋንቋ <<አረንጓዴ ዲፕሎማሲ>> ብለን እንጠራዋለን።

ውለታ ከፋዩ የጁቡቲው ፕረዚዳንት በቦኩላቸው በኤርትራ ላይ የሃሰት ክስን በመመስረት በኤርትራ ህዝብ ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ትልቅ ሚና ከተጫወቱት አፍሪካውያን መካከል ዋና ተጠቃሽ ናቸው።


Djibouti first lady gets 20 hectares of land in Ethiopia


https://ethiopianreview.com/content/3031