ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።
Posted: 13 Jul 2024, 04:13
ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።
ወጣቶቹ በቁጣ ገንፍለው በመውጣት በአሥመራ የሚገኙ መንገዶችን ዘጉ። የወጣቶቹ ቁጣ እንደሰደድ እሳት በጥቂት ሰዓታት ውስጥ በመስፋፋት የመንገድ መዝጋትና የተቃውሞ ሰልፎች በተለያዩ የኤርትራ ከተሞች ንብረት መውደም ምክንያት የሆነ ግጭት ተፈጠረ። ከሰሞኑ የተቀሰቀሰውን ግጭት እና አለመረጋጋት በሚመለከት የትግራይ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ከፍተኛ ባለሙያው almaze/Misraq ሙያዊ ትንታኔያቸውን ለመረጃ ፎሩም ሰጥተዋል። ሕግ በይፋ የሚጣስበትና ስርዓት አልበኝነቱም እየተስፋፋ በመምጣቱ የዜጎችን ሰላም ማስጠበቅ ከማይቻልበት ደረጃ ላይ እየተደረሰ እንደሆን ይናገራሉ።
ወጣቶቹ በቁጣ ገንፍለው በመውጣት በአሥመራ የሚገኙ መንገዶችን ዘጉ። የወጣቶቹ ቁጣ እንደሰደድ እሳት በጥቂት ሰዓታት ውስጥ በመስፋፋት የመንገድ መዝጋትና የተቃውሞ ሰልፎች በተለያዩ የኤርትራ ከተሞች ንብረት መውደም ምክንያት የሆነ ግጭት ተፈጠረ። ከሰሞኑ የተቀሰቀሰውን ግጭት እና አለመረጋጋት በሚመለከት የትግራይ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ከፍተኛ ባለሙያው almaze/Misraq ሙያዊ ትንታኔያቸውን ለመረጃ ፎሩም ሰጥተዋል። ሕግ በይፋ የሚጣስበትና ስርዓት አልበኝነቱም እየተስፋፋ በመምጣቱ የዜጎችን ሰላም ማስጠበቅ ከማይቻልበት ደረጃ ላይ እየተደረሰ እንደሆን ይናገራሉ።
