Page 1 of 1

ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

Posted: 13 Jul 2024, 04:13
by Digital Weyane
ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

ወጣቶቹ በቁጣ ገንፍለው በመውጣት በአሥመራ የሚገኙ መንገዶችን ዘጉ። የወጣቶቹ ቁጣ እንደሰደድ እሳት በጥቂት ሰዓታት ውስጥ በመስፋፋት የመንገድ መዝጋትና የተቃውሞ ሰልፎች በተለያዩ የኤርትራ ከተሞች ንብረት መውደም ምክንያት የሆነ ግጭት ተፈጠረ። ከሰሞኑ የተቀሰቀሰውን ግጭት እና አለመረጋጋት በሚመለከት የትግራይ የሰላምና ደኅንነት ጥናት ከፍተኛ ባለሙያው almaze/Misraq ሙያዊ ትንታኔያቸውን ለመረጃ ፎሩም ሰጥተዋል። ሕግ በይፋ የሚጣስበትና ስርዓት አልበኝነቱም እየተስፋፋ በመምጣቱ የዜጎችን ሰላም ማስጠበቅ ከማይቻልበት ደረጃ ላይ እየተደረሰ እንደሆን ይናገራሉ።


Re: ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

Posted: 13 Jul 2024, 04:25
by Digital Weyane
ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ
ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ጅግና ወያነና ላብ አሥመራ ገስገሰ
ሙርኩሱ አልዒሉ ሀፂፁ እላሓንከሰ
ድምፂ ዓወት ከስምዓና መርየት ከይመሰ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ቤሪ ጉድ ፣ በሪ ናይሰ
ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ
ዶይ ኾምዚአየ ደልየ ፣ ኾምዚአየ

Re: ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

Posted: 13 Jul 2024, 09:44
by sesame
What a summer they are having in Asmara!


Re: ሰበር ዜና፤ ኤርትራውያን ተቃዋሚዎች ለሦስተኛ ጊዜ የሀገሪቱን ዋና ዋና መንገዶችን ዘጉ።

Posted: 13 Jul 2024, 16:04
by Fiyameta
:P :P :P :P