Page 1 of 1

የ፬ ኪሎ መንገድ አሳጥራለሁ ብለህ፤ የወልቃይት መንገድ እያጠረብህ ነው። ፋኖየ፤ የ፬ ኪሎ መንገድ ተወውና ወደ ወልቃይት ሄደህ ከትግራይ ጋር ተዋጋ! - መጎስ ተሾመ ዘውዱ ለፋኖ የሰጠው ምክር

Posted: 08 Jul 2024, 15:40
by sarcasm
ለመሆኑ ሰውየው ውትድርና ያውቃል? ለመከላከል የሚያመች መልክዓ ምድር ያውቃል? ፬ ኪሎን እየተመኘህ 'የቆጡን አወርድ ብላ የብብትዋ ጣለች' እንዳይሆንብህ እያለ እዛ ሞቃት ቆላማ አውላላ ሜዳ በድሮንና አየር ሃይል ሊያስጨርሳቸው ነው?


Re: የ፬ ኪሎ መንገድ አሳጥራለሁ ብለህ፤ የወልቃይት መንገድ እያጠረብህ ነው። ፋኖየ፤ የ፬ ኪሎ መንገድ ተወውና ወደ ወልቃይት ሄደህ ከትግራይ ጋር ተዋጋ! - መጎስ ተሾመ ዘውዱ ለፋኖ የሰጠው

Posted: 08 Jul 2024, 23:55
by Misraq
Sene 30. :roll:

Re: የ፬ ኪሎ መንገድ አሳጥራለሁ ብለህ፤ የወልቃይት መንገድ እያጠረብህ ነው። ፋኖየ፤ የ፬ ኪሎ መንገድ ተወውና ወደ ወልቃይት ሄደህ ከትግራይ ጋር ተዋጋ! - መጎስ ተሾመ ዘውዱ ለፋኖ የሰጠው

Posted: 19 Jul 2024, 20:30
by sarcasm

መጎስ ተሾመ ዘውዱ ግን ለምንድን ነው ትግራይና አማራ አንዲዋጉ የፈለገው?

የጀነራል ተፈራ ማሞ መልስ ለመጎስ ተሾመ ዘውዱ - ከትግራይ ጋር አንዋጋም - በወልቃይትም ሆን በምንም አንዋጋም



"በአማራ ሕዝብና በትግራይ ሕዝብ መካከል በጠብመንጃ የሚፈታ ቅራኔ የለም። ሁሉም አለመግባባቶች በውይይትና በውይይት ብቻ መፈታት አለባቸው።" ጀነራል ተፈራ ማሞ