Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
gearhead
Member+
Posts: 5595
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

ባዶ!!

Post by gearhead » 08 Jul 2024, 15:03

ቋንቋቸው ራሱ ከ1960 አልተነቃነቀም!

ማሞ ካቻ እኮ ከ 40 አመት በፊት ያበደ modific ይሰሩ ነበር!! Rightfully so, he didnt call his joint an industry but a shop.

በንግድና ኢንዱስትሪ ዘርፍ፣ ደደብ ጋላ፣ እብድ ቆማጣማራ ከሚቀባጥር
ጉራጌ ቢፈሳ ይሻላል!!




:idea: FOxu1cQIOqIJPk

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12906
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ባዶ!!

Post by DefendTheTruth » 08 Jul 2024, 15:58

የምጥምህን ፈስ አንተ ነዉ የምታዉቀዉ፣ ማንም ሰዉ እዚያ ላይ ልሟገትህ አይገባም። ለምጥምህም ፈስ ሌላዉን መሳደብ አይግባህም።

ፈስ በፈስ ሆናችዉ ምልስ!

gearhead
Member+
Posts: 5595
Joined: 08 Jun 2014, 16:29

Re: ባዶ!!

Post by gearhead » 09 Jul 2024, 13:15

በንግግር እሺ! የናት ቋንቋ አፍን ያዝ ያረጋል ይባላል!! በጽሁፍ ሳልስ ከሳድስ የማምታታቱን confidence ግን ምን ይሉታል?

በ ጠቅላይ ሚንስተር ደረጃ job-shop እና ኢንዱስትሪን ማምታታቸው ሳያንስ፣ case-by-case መወሰን ያለበትን make-or-by decision, አንድ ክፍል ብቻ ነጥለው universal import substitution ማወጅ ወንጀል ነው!! ወንጀሉ የሚፈጸምበት ወቅት ደሞ shift in industrial centers of concentration በሆነበት ወቅት መሆኑና ህዝባችንን የተከፈተችለትንና የተዘጋጀንበትን አጭር ግዜያዊ እድል የሚዘጋ በመሆኑ ወንጀሉን ድርብርብ ያረገዋል!!

የወጣቱ ስራ መያዝና የዋጋ ግሽበት መረጋጋት ሁለቱ ዋነኛ መመዘኛዎች መሆን ሲገባቸው፣ ጠ/ሚሩ ቋንቋና ቁጥር በማሸርሞጥ ህዝቡ ላይ ቁልቁል ሲሸኑበት ይውላሉ!!

ሊሻሻል የማይችለውን ከኢኮኖሚ ሁኔታ ለማለፍ፣ "የታጠቀ አይራብም" በሚል ፈሊጥ በብዛት ውትድርናውንም አማጺያውንም እየተቀላቀለ ነው!!



DefendTheTruth wrote:
08 Jul 2024, 15:58
የምጥምህን ፈስ አንተ ነዉ የምታዉቀዉ፣ ማንም ሰዉ እዚያ ላይ ልሟገትህ አይገባም። ለምጥምህም ፈስ ሌላዉን መሳደብ አይግባህም።

ፈስ በፈስ ሆናችዉ ምልስ!

Post Reply