Page 1 of 1

ቀስበቀስም እዚህ ተደርሷል

Posted: 07 Jul 2024, 20:38
by Misraq
.
.
.


Re: ቀስበቀስም እዚህ ተደርሷል

Posted: 08 Jul 2024, 10:24
by Assegid S.
Misraq wrote:
07 Jul 2024, 20:38

***

ሰው እንደ መጋዣ መሣሪያ ተሸክሞ እየመጣ ኣማራ ክልል ያራግፋል። ለዚህ'ኮ ነው ኣዝማሪው:
"አወየው ጠመንጃ ... አወየው ጥይት
ተሸካሚሽ ብዙ ... ተኳሽሽ ጥቂት"
… ያለው።

እኔም በተራዬ:
የኣቁማዳ እህል አይደል ... ከሆድ የሚገባ
ወይ የኣንቀልባ ልጅ ... አንጀት የሚያባባ
ሲመከር፣ ሲዘከር ... ተው ሲሉት ካልሰማ
በትነው፣ውቀጠው ... ቅጨው እንደ አክርማ
የኣማራይቱ ልጅ -... ፋኖ የሀገር ካስማ!
... ብያለሁ።

Re: ቀስበቀስም እዚህ ተደርሷል

Posted: 08 Jul 2024, 10:33
by Misraq
እንዲያ በል brother Asegid

ሳያውቁ ይህ ሕዝብ ታጠቀላቸው

Re: ቀስበቀስም እዚህ ተደርሷል

Posted: 08 Jul 2024, 11:06
by Fed_Up
Misraq wrote:
08 Jul 2024, 10:33
እንዲያ በል brother Asegid

ሳያውቁ ይህ ሕዝብ ታጠቀላቸው
አማራ ነኝ ለማለት ነው አጋሜው እምሶዬ:: በል ደግሞ እሙሙዬ ሆነህ ተከሰትና በትግርኛ አናግርን:: ቀባጣሪ አጋሜ

ለማያቅሽ ሄደሽ ታጠኝ....

Re: ቀስበቀስም እዚህ ተደርሷል

Posted: 09 Jul 2024, 09:24
by Assegid S.
Misraq wrote:
08 Jul 2024, 10:33
እንዲያ በል brother Asegid

ሳያውቁ ይህ ሕዝብ ታጠቀላቸው
Thank you, Brother Misraq 8)