Page 1 of 1

በኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ ዉስጥ በቋንቋ ምክንያት የተጋጩ ማህበረሰቦች ኣሉ?

Posted: 07 Jul 2024, 17:27
by Naga Tuma
ማህበረሰቦች ወይም የሰዉ ጎሳዎች በግጦሽ መሬት ምክንያት፣ በሰዉ ህይወት ማለፍ ምክንያት፣ ከዛም በኣዲስ ሃይማኖት ምክንያት መጋጨት ነበሩ።

ኢትዮጵያ ዉስጥ ከ80 በላይ ቋንቋዎችን የሚናገሩ ማህበረሰቦች ወይም የሰዉ ጎሳዎች እንዳሉ ይታወቃል።

ከነዚህ ሁሉ ዉስጥ በቋንቋ ምክንያት መጋጨታቸዉን የምያመለክት ታሪክ ኣለ?

ለምሳሌ ሰዎች ገበያ ሄደዉ በቋንቋ ልዩነት ምክንያት መገበያየት ቸግሮኣቸዉ ጎሳዎች መጋጨታቸዉን የምያመለክት ታሪክ ኣለ?

Re: በኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ ዉስጥ በቋንቋ ምክንያት የተጋጩ ማህበረሰቦች ኣሉ?

Posted: 07 Jul 2024, 19:05
by Misraq
እንስሳው ጋላ ብቻ ነው በቋንቋ ልዩንተ ሕዝብ እያፈናቀለ ፤ እያገተ፤ እየዘረፈና እያረደ ያለው። ስልጣን በታሪክ አጋጣሚ እጁ የገባለት አረመኔው የጋላ ማሕበረሰብ ለፈፀመው ግፍ እጥፍ ይከፍላል።