በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።
Posted: 02 Jul 2024, 00:42
ሴቶችና ልጃገረዶች ከቤታቸው መውጣት ካቆሙ አመታት ሆኗቸዋል። ትግራዋይ በገዛ እህቱ ላይ ከበደል ሁሉ በላይ የከፋ በደልን ሲፈፅም ማየት በእጅጉ ያማል፣ መንፈስ ያውካል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/