Mereja.Forum
https://mereja.forum/content/
በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።
https://mereja.forum/content/viewtopic.php?f=2&t=345856
Page
1
of
1
በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።
Posted:
02 Jul 2024, 00:42
by
Digital Weyane
ሴቶችና ልጃገረዶች ከቤታቸው መውጣት ካቆሙ አመታት ሆኗቸዋል። ትግራዋይ በገዛ እህቱ ላይ ከበደል ሁሉ በላይ የከፋ በደልን ሲፈፅም ማየት በእጅጉ ያማል፣ መንፈስ ያውካል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Re: በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።
Posted:
02 Jul 2024, 01:31
by
Digital Weyane
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ
Re: በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።
Posted:
02 Jul 2024, 10:26
by
Digital Weyane
<<ባህላዊ ጨዋታችን ነው>> እያሉ በትግራይ ሴቶችና ሕፃናትን ላይ ፆታዊ ጥቃት እያደረሱ ያሉ የህወሓት አባላትን አጥብቀን እናወግዛለን።