Page 1 of 1

በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።

Posted: 02 Jul 2024, 00:42
by Digital Weyane
ሴቶችና ልጃገረዶች ከቤታቸው መውጣት ካቆሙ አመታት ሆኗቸዋል። ትግራዋይ በገዛ እህቱ ላይ ከበደል ሁሉ በላይ የከፋ በደልን ሲፈፅም ማየት በእጅጉ ያማል፣ መንፈስ ያውካል። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry: :cry:


Re: በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።

Posted: 02 Jul 2024, 01:31
by Digital Weyane
ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry: :cry:

Re: በትግራይ የአስገድዶ መድፈር ፣ የስርቆት እና የዝርፊያ ወንጀሎች ተበራክቷል። ባለፈው ወር ብቻ አራት ሺ ሴቶች ተደፍረዋል።

Posted: 02 Jul 2024, 10:26
by Digital Weyane
<<ባህላዊ ጨዋታችን ነው>> እያሉ በትግራይ ሴቶችና ሕፃናትን ላይ ፆታዊ ጥቃት እያደረሱ ያሉ የህወሓት አባላትን አጥብቀን እናወግዛለን። :evil: :evil: