Page 1 of 1
ከጆ ባይደን ወደ ማረን!
Posted: 23 Jun 2024, 19:20
by Selam/
Re: ከጆ ባይደን ወደ ማረን!
Posted: 23 Jun 2024, 19:56
by Abere
የጎሳ መንግስት እና የጎጥ ፌደራል ክልል መሆን ፍሬው ጣፋጭ ነው።
እንደ ትግራይ ኦሮሙማም ቀምሶ ጣፋጭነቱን የሚናገርበት ቀን እሩቅ አይመስለኝም።
ሰውየው በችግር ወቅት ተልባ (ሸርታቴውን እና ጣጣቴም) ሸምቶ ሚስቱ ምጣድ ላይ ስትታምሰው እየተነጣጣ ከምጣዱ ብትንትኑ ወጣና ባል ስህተቱ ገብቶት
እብድ እህል ሸምቼ ሚስቴን - አሳበድኳት አለ ይባላል። የትግራይ ህዝብ ሳይቸግረው ወያኔ የሚባል ነቀዝ እና የጎጥ ክልል ፍቅር ይዞት የቻይና ጨርቅ አንጠልጥሎ ሲያብድ በመጨረሻ የጎሳ ክልል እራሱን አሳበደው - የአደባባይ እብድ አደረገው።
What OLF and Woyane cannot learn is it is impossible to impose their stone-age dream on the will of Amhara which truly accounted more than 50% of the population. It will never work as it did not work for more than three decades.