Page 1 of 1

እድገቱ አዲስ አበባ ብቻ ላይ የተወሰነ ነዉ

Posted: 20 Jun 2024, 14:31
by DefendTheTruth
እዉነት?

ለምንድነዉ ጋምቤላ የማያድገዉ ግን?

ከሕዝቡ የወጣና የራሳቸዉ ልጅ፣ እያስተዳደራቸዉ፣ ካጠፋ እዚያዉ የምያገኙት፣ አንቁሮ መያዝ የምችሉት ሰዉ እያስተዳደራቸዉ፣ ለምንድነዉ ጋምቤላ ማደግ የማይችለዉ ግን?