Page 1 of 1

ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 14:19
by Horus

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 14:45
by Selam/
አለቀ በቃ?

ዛሬ ደግሞ ምን ማደናበሪያ ወሬ ጣሉልህ ብዬ ጓጉቼ ስጠብቅ ፣ በየቦታው የሚያፈሰው ቀዳዳችን እየተስፋፋ በሚሄድበት በአሁኑ ወቅት አንተ ተጨማሪ ችግር መመኘትህ አስገረመኝ!

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 15:28
by Dark Energy
What is wrong with these Guragie folks ?
ጉራጌ ክልል ነች ጂቡቲ ክልል ነች ኤርትራ ክልል ነች
. :lol: :lol: :lol:

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 16:13
by kebena05
ትክክል

ጁቡቲ ክልል ለመሆን ማመልከቻ ካስገባች ቆየች የጉራጌ የክልል ጥያቄ መጀመሪያ እስኪፈታ እየጠበቀች ነው። :lol:

ሽማግሌው
ስለ ትንሿ መንደር (ጉራጌ) ብትጨነቅ አይሻልም ?

Horus wrote:
13 Jun 2024, 14:19

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 17:05
by Horus
ወረኞች
ኃይለ ስላሴና ደረግ ሲሽኮረመሙ ነው ጂቡቲ የማትችለውን አገርነት ጥለውባት እንዲህ የምትጨነቀው!!! ጂቡቲ የኢትዮጵያ ወደ ከተማ ብትሆን ዛሬ አዲስ አበባን ያጣበቡት 3፣ 4 እና 5 ኮከብ ሆቴሎች ጂቡቲን ዱባይ አድርገዋት ነበር ! ለማንኛውም ጂቡቲዎችም ቀስ ብለው ራሽናል ሃሳቢዎች ይሆናሉ !! ስሜታማ ሁላ !!!

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 20:07
by Yimer
Horus

What are you smoking? I thought you only use khat. Your mind is not right. ስንቱን ዘላበድከው... አይደክምህም?

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 20:47
by Fiyameta
I think it's easier for Ethiopia to become one of Djibouti's provinces. :P :P

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 21:31
by Selam/
ሃይለ ስላሴና ደርግ ሲሽኮረመሙ፣ ባለ ራዕዩ ዓብይ የጉራጌና የአማራ ጉሮሮ ላይ ቆሞ የጅቡቲን ክልል ወደ ኦሮሞማ ሊያጠቃልልን ነው እያልከን ነው?
Horus wrote:
13 Jun 2024, 17:05
ወረኞች
ኃይለ ስላሴና ደረግ ሲሽኮረመሙ ነው ጂቡቲ የማትችለውን አገርነት ጥለውባት እንዲህ የምትጨነቀው!!! ጂቡቲ የኢትዮጵያ ወደ ከተማ ብትሆን ዛሬ አዲስ አበባን ያጣበቡት 3፣ 4 እና 5 ኮከብ ሆቴሎች ጂቡቲን ዱባይ አድርገዋት ነበር ! ለማንኛውም ጂቡቲዎችም ቀስ ብለው ራሽናል ሃሳቢዎች ይሆናሉ !! ስሜታማ ሁላ !!!

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 13 Jun 2024, 22:59
by Union
እድም በታኙ ፍርፋሪ ለቃሚው የጋላው ገረድ ሆረስ

አስከሪውን አንጫጭው እኮ :lol:

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 14 Jun 2024, 03:23
by Fiyameta
ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!


Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 14 Jun 2024, 03:59
by Meleket
“ውሻ ምን ኣገባሽ ከእርሻ!” ይሉ ነበር የዚያኛዋ ሰፈር ሊቀሊቃውንቶች። :mrgreen:
Fiyameta wrote:
14 Jun 2024, 03:23
ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Meleket wrote:
13 Jun 2024, 02:25
Fiyameta wrote:
19 Oct 2020, 03:09
Ethiopia under PM Abiy Ahmed's leadership: Wealth Per Adult: $3,085, a 2000% increase from when he came to office!!

Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... k-2019.pdf

😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄😄

Ethiopia under TPLF apartheid rule: Wealth Per Adult $153

Source: https://www.credit-suisse.com/media/[deleted] ... 017-en.pdf
$3,085 - $153 = $2,932
ከእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ዜጋ በአመት $3000 ዶላር ይዘርፉ ነበር ማለት እኮ ነው።
:shock: :shock:




Fiyameta wrote:
19 Oct 2020, 17:43
Ethiopia under TPLF rule had the lowest "Wealth Per Adult" in the world. PM Abiy changed all that and more! Congratulations to all Peace loving, Prosperity minded Ethiopians! :oops: :oops:





💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜 💙 💚 💛 💜

Fiyameta wrote:
13 Jun 2024, 01:41
:lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:






ይሉኝታ ቀረ! ኣዬ ኣለማፈር!. . . ኣክሮባት! .. .. .. የካድሬ ነገር “ይገርመናሎ”

Re: ጂቡቲ አንዷ የኢትዮጵያ ክልል መሆን አለባት! ይህ የዘገየ እርምጃ ነው !! በቃ !!!

Posted: 14 Jun 2024, 08:21
by Right
ኃይለ ስላሴና ደረግ ሲሽኮረመሙ ነው ጂቡቲ የማትችለውን አገርነት ጥለውባት እንዲህ የምትጨነቀው!!!
Lately, it looks like you have make peace with clown Abiye Ahmed Ali. You toned down your criticism against the clown ever since he visited Guraghies recently. Instead you are posting irrelevant statistics systematically spreading false propaganda.

This is not the time to talk about Djibouti at all.

Two errors was made, one by Menlyik for signing a 99 years lease with France. 2nd, for the Derg waiving Ethiopia’s right to ownership when the lease was up for renewal solely for preserving power. The betrayal done by Derg was very painful. Ethiopia had warriors but not quality leadership. Even Menlyik although he contributed a lot for the nation of Ethiopia he made several glaring mistakes.