አንድ ትግሬ መረቀነ፣ አንድ ሕሊነዉን የሸጠን ግለሰብ አግኝቶ።
Posted: 01 Jun 2024, 05:11
ጌትሽ ማሞ ከዚህም በፊት በዘፈኑ ፖለቲካዊ መልዕክት ያላቸዉን ዘፈኖች ይዘፍን ነበር፣ ፖለቲካ ገብቶት ይሁን ወይም ደግሞ ምንም ሳይገበዉ አይታወቅም። ለምን እንደተቃወምክ ተናገር ብባል መልስ አይኖረዉም።
አሁንም ከምንለዉ በላይ ሆኖዋል ና ዘፍኘለሁ ይለናል፣ ነገሩ በዝርዝር እንዴት ማለትህ ነዉ ብባል ያዉ ዝም ነዉ። ከአቅም በላይ መጉረስ ይሉሃል ይሄ ነዉ፣ አሜሪካ ተመኘሁ ብለን ይሻለዉ ነበር።
ትግሬዉ ደግሞ ይህን አቋም የለሽ ፍጡር ወደ ራሴ ጎን አምጥቻለሁ በመለት መረቀነ። የጉድ አገር!
አሁንም ከምንለዉ በላይ ሆኖዋል ና ዘፍኘለሁ ይለናል፣ ነገሩ በዝርዝር እንዴት ማለትህ ነዉ ብባል ያዉ ዝም ነዉ። ከአቅም በላይ መጉረስ ይሉሃል ይሄ ነዉ፣ አሜሪካ ተመኘሁ ብለን ይሻለዉ ነበር።
ትግሬዉ ደግሞ ይህን አቋም የለሽ ፍጡር ወደ ራሴ ጎን አምጥቻለሁ በመለት መረቀነ። የጉድ አገር!