Page 1 of 1

በውጭ የሚኖሩ ኤርትራውያን ጎራ ለይተው የሚፋለሙት ለምንድን ነው?

Posted: 29 May 2024, 20:42
by OBANG

Re: በውጭ የሚኖሩ ኤርትራውያን ጎራ ለይተው የሚፋለሙት ለምንድን ነው?

Posted: 29 May 2024, 20:47
by Digital Weyane
ዛሬስ ማንን ለማታለል ነው? :roll: :roll:

በውክልና ጦርነቱ ወቅት የወያኔ እጅ በንፁሀን ተጋሩ ደም ጨቅይቷል፣ ታሪካችንም በጣም ቆሽሿል እና መሰረታዊ የሆነ ተሃድሶ ያስፈልገናል ብለው በዓድዋ ተወላጆች ብቻ የተሞላ <<ብርጌድ ንሓመዱ>> የሚባል አዲስ የሽብር ቡድን አቋቋሙ። ከወደቁ ወዲያ መፈራገጥ ለመላላጥ ነው አለ ያገሬ ሰው። ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry: