Page 1 of 1

ወይ አዲስ አበባ ወይ አራዳ ሆይ፣ አገርም እንደ ሰዉ ይናፍቃል ወይ?

Posted: 22 May 2024, 15:02
by DefendTheTruth
ጣይቱ ቆረቆረችዉ፣ አዳነች አሳመረችዉ፣ አዲስን እንደ ስሟ እናስዉባለን ብላ እንደ ፎከረችዉ፣
ጣንካራዋ የአቤቤ ልጅ፣ አንቺን ማግኘቷ፣ ለአዲስ ነበር የዳግም ልደቷ።

አዱኮ የአዱ ኮ የእንተለ አቤቤ ኮ ኑፍ ጅራዹ፣ ቡሊ፣ ገመዲ ሉቡ ኑፍ ዼራዹ!



በነገራችን ላይ፣ ቦሌ አከባቢ አንተባበርም የምሉት "በለሃብቶች" እነ ማን ይመስሉዋችዋል?

መልሱ ቀላል ነዉ፣ አይደለ?