Page 1 of 1

መንበረ፥ ሰላም፥ ዘአክሱም፥ዘኢትዮጵያ is the way forward !

Posted: 21 May 2024, 16:52
by Axumezana

Re: መንበረ፥ ሰላም፥ ዘአክሱም፥ዘኢትዮጵያ is the way forward !

Posted: 21 May 2024, 17:04
by Abere
አሁን ትግሬ የሚፈልገው ቤተስኪያን አይደለም። ወይም የቄስ መስቀል በአፉ መሳም አይደለም።በአፉ ዳቦ መግመጥ መብላት ነው። ሰላማ ምናምን ትርኪምርኪ ወሬ ነው - እርሳው።

I am afraid you will recommend Nebiyu Chufa for Tigres who are desperately need food aid and rehabilitation. :lol:


Re: መንበረ፥ ሰላም፥ ዘአክሱም፥ዘኢትዮጵያ is the way forward !

Posted: 21 May 2024, 17:09
by Axumezana
እበረ፥ ሰው እኮ፥ በእንጀራ፥ ብቻ አይኖርም፥ በእግዚአብሄር ቃልና፥ እምነት እንጂ፤