Page 1 of 4
✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 02:21
by Fiyameta
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 03:10
by sesame
ኣብ እንዳ ዓጋመ፡ ዘይስረቕ የለን።
በዓጋመ ሰፈር፡ የማይሰረቅ የለም።
Please wait, video is loading...
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 10:23
by Abdisa
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 12:50
by Fiyameta
I thought this was the worst that ever happened in the Den of Thieves called Chigray, but I guess I was wrong.

Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 13:26
by Fiyameta
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 15:26
by Digital Weyane
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 17:56
by Fiyameta
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 18:06
by Fed_Up
ሴሰኛ አይነምድርን ማመን ለጥፋት ነው:: ትምህርት ይሁናችሁ::
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 21 May 2024, 20:45
by Fiyameta
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 22 May 2024, 06:43
by Selam/
እንዴ ማነው የሻቢያ ውሾችን እዚህ ባዶ ቤት ውስጥ ብቻቸውን የለቀቃቸው? እርስ በእርሳችሁ ስትጯጯሁ ጎረቤት እንረብሻለን እንኳን ብላችሁ አታስቡም?
ይህችን አጥንት አሁን ደግሞ ስጥልላችሁ፣ እሪታችሁ ጣሪያውን ይቀደዋል። እሪያ ሁላ።
ትግራይ ውስጥ መስቀል ተሰረቀ ብላችሁ የምትፈነጥዙት፣ ታቦትም እንደሚሰረቅ ላርዳችሁ። ምናልባት እነዚህ ዘራፊዎች ኤርትራ ብቻ ከሄዱ ነው ባዶ እጃቸውን የሚመለሱት። ምንም የሚሰረቅ ነገር የለማ። ጭር ብሎ፣ ወፍ የሚባል የለም! የተነቀለውም የወርቅ ጥርስ በስብሶ ከተጣለ ቆይቷል። እስር ቤት የሚማቅቀው ኪዳኔ ዘካርያስም ይኸን ስለተረዳ ነበር፣ ሰውን በቁሙ ይሸጥ የነበረው።
ደስ ይበላችሁ፣ ሻቢያ አሰቃይቶ የገደላቸው የአቡነ እንጦንዮስ እርግማን መሬት ወርዶ ፣ ከጥርስ ከመንቀልና ድስትና ጭልፋ ከመስረቅ፣ ወደ ኩላሊት መሸጥና ባሪያ ንግድ ከፍ ብላችኋል። ጉድፍ!
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 22 May 2024, 07:15
by Selam/
እኔ ሰላም ለጋስ ስለሆንኩኝ አንድ ሌላ አጥንት ልመርቅላችሁ፥
ጣሊያን በአፍሪካ ቀንድ ውስጥ ተንሰራፍታ የኤርትራ ክልልን ለሰማንያ ዓመት ቀጥቅጣ ገዝታለች። ኢትዮጵያን ደግሞ ለአምስት ዓመት በእሳት እየተለበለበች አስተዳድራለች። እንግሊዞችም በተለያየ ጊዜ በምፅዋ በኩል ወደ ኤርትራም ወደ ኢትዮጵያም ብቅ ጥልቅ ብለዋል። ሆኖም ነጫጭቦቹ ይዘርፉት የነበረው የኢትዮጵያን ቤተ ክህነትንና ቤተ መንግስቶች ነበር። ለዚህም ማስረጃው የአውሮፓ ሙዚየሞችና መፅሃፍት ቤቶች እንዲሁም የቅርስ ማስመለሻ ዘመቻዎች ናቸው።
ይኸ ሁሉ ሲሆን ከኤርትራ ክልል ምንም የተዘረፈ ነገር የለም፣ ምክንያቱም ምንም ታሪካዊ የሆነ የሚዘረፍ ነገር የለማ። ኤርትራ ማለት ጣሊያን ከባዶ ጭቃ ጠፍጥፋ ለጊዜያዊ መሸጋገሪያነት የሰራቻት ክልል ነች የሚባለው ለዚህ ነው።
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 22 May 2024, 12:27
by Digital Weyane
ለጋሱ ወያኔ ዎንድማችን Selam/ <<ጣልያኖች እና እንግሊዞች የቤተ ክርስትያን ቁሳቁሶችን ዘርፈው ዎደ አገራቸው ሲወስዱ ትንፍሽ ያላላችሁ፣ ቆይ ለምንድን ነው ግን ዛሬ ኡኛ ወያኔ የቤተ ክርስትያን መስቀሎችን በመዝረፋችን ይህን ያህል የምትፍጨረጨሩት?>> የሚል ያቀረበው ሙግት እና የእኩልነት ጥያቄ ተቀባይነት እንደማይኖረው ባምንም ጠለቅ ብለን መመልከት ብንችል በውስጡ የማያወላዳ ወያኔያዊ እውነት ሊኖር እንደሚችል መገንዘብ እንችላለን።
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 22 May 2024, 16:05
by Fiyameta
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 22 May 2024, 17:55
by Digital Weyane
ወያኔ ዎገኖቼ ሃይማኖት የላቸውም። ከሲዖል የተላኩ ሥጋ ለበስ አጋንንት ናቸው።
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 22 May 2024, 20:03
by Selam/
እናንተ የሻቢያ ፍጎች ፣ እስኪ ሰብሰብ ሰብሰብ በሉና ጥያቄያችሁን በአንድነት አቅርቡ። ለአስራችሁ አንድ አጥንት ብጥልላችሁ ይበቃችኋል።
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 22 May 2024, 20:31
by Fiyameta
Re: ✞✟ ከመቀሌ ቤተክርስትያን የወርቅ መስቀሎችን በመስረቅ ገበያ ወስደው ሲሸጡ የነበሩ የብርጌድ ንሓመዱ/ቲ.ዲ.ኤፍ አባላት እጅ ከፍንጅ ተያዙ ✟✞
Posted: 23 May 2024, 13:52
by Abdisa