Page 1 of 1

ወይ አዲስ አባባ ወይ አራዳ ወይ፣ አገርም እንደ ሰዉ ይናፍቃል ወይ?

Posted: 14 May 2024, 11:56
by DefendTheTruth
አዲስ አባባ አይናችን ፊት ተቆፍራ አዲስ ተገነባች፣ ከሁሉም በላይ ግን እነዚህ ሴቶች ሰረተኞች (እናቶች፣ እህቶች) ምናልባት በትንሽ ክፍያ እየሰሩ፣ እየለፉ፣ አሻራችንን ማኖር በመቻላችን ደስተኞች ነን፣ ለልጆቻችን የተሻለ ነገር መተዉ የምንችልበት ስለሆነ ደስተኞች ነን፣ ማለታቸዉ ትልቅ ትርጉም አለዉ።

ኑሩልን፣ እናቶች ና እህቶች!