የኢትዮጵያዊያን የእድር (ሳቡኘት) ባህል አመጣጥ ታሪክ ባጭሩ
Posted: 14 May 2024, 00:33
በክስታኔ ጉራጌኛ ሳቡኘት እድር ማለት ሲሆን ትርጉሙ መርዳት፣ መረዳዳት ማለት ነው ። ዛሬ መላው ኢትዮጵያን እያካለለ ያለው የእድር አደረጃጀት ባህል በ1910 ለመጀመሪያ ግዜ በጎላ ሰፈር (ተክለ ኃይማኖት) በክስታኔ ጉራጌዎች የተቆረቆረ ነው። ተከታተሉት ።
አዘጋጅ አርቲስት ትግስት ጋሪ
https://www.youtube.com/watch?v=BkR62U0NbxE&t=65s
አዘጋጅ አርቲስት ትግስት ጋሪ
https://www.youtube.com/watch?v=BkR62U0NbxE&t=65s