ምክር ለስዩም ተሾመ
Posted: 11 May 2024, 15:31
ነጥቡን የሳትክ ይመስለኛል።
አብቹ ወይም አብችዬ ማለት መብትህ ነዉ፣ በሁለታችዉ መሃል የለዉን ቅርበት ና ፍቅር መግለፅ መብትህ ይመስለኛል፣ ከማንም ሰዉ ጋር ብሆን።
አንድን የአገር መሪን እገልዬ ብሎ መጥራት ግን መስመሩን የሳተ ነዉ። ፕሮቶኮል የምባል ነገር አለ። ፕሮቶኮል የምወጠዉ ለግለሰብ ሳይሆን፣ ለተቋም ነዉ። የአገር መሪነት የተቋም ተቀማጭ ነዉ። በአገሪቷ የመጨረሻዉ የስልጣን እርከን ነዉ። እዛ ቦታ ላይ ቁጭ የለን ሰዉ ተንስተህ አንተ አትልም፣ በኢትዮጵያኖች ወግ መሰረት የክብር ስም አለዉ፣ እርሶ እንላለን፣ የተከበሩ እንላለን፣ ክቡርነቶሆ እንላለን። በመሰሉት የክብር ስም እንጠረዋለን።
የእንድ አገር ፓርላማ ዉስጥ የተቀመጡ ሰዎች የሕዝብ ተወካዮች ናቸዉ፣ ግለሰብነትን ብቻ ሳይሆን የሕዝብ ተወካይነታቸዉን ተሸክሞ የምሄዱ ሰዎች ናቸዉ፣ ተንስተን አንተ ወይም አንቺ እንላቸዉም፣ ክቡር የምክር ቤት አባል እንላቸዋለን፣ ለሕዝቡ ያለንን ክብር ለመግለፅ ማለት ነዉ።
የእንድን ጠ/ሚንስተርንም ስም በዚሁ አግባብ ነዉ ተንስተን አንተ ወይም አንቺ የማንለዉ፣ በሕዝብ መገናኛ ላይ ወጥተን። በግል ቤቱ ሄደህ አንተ ወይም አንቺ ልትለዉ/ላት ትችላለህ።
መንገዱን የሳትክ ትመስለኛለህ።
አብቹ ወይም አብችዬ ማለት መብትህ ነዉ፣ በሁለታችዉ መሃል የለዉን ቅርበት ና ፍቅር መግለፅ መብትህ ይመስለኛል፣ ከማንም ሰዉ ጋር ብሆን።
አንድን የአገር መሪን እገልዬ ብሎ መጥራት ግን መስመሩን የሳተ ነዉ። ፕሮቶኮል የምባል ነገር አለ። ፕሮቶኮል የምወጠዉ ለግለሰብ ሳይሆን፣ ለተቋም ነዉ። የአገር መሪነት የተቋም ተቀማጭ ነዉ። በአገሪቷ የመጨረሻዉ የስልጣን እርከን ነዉ። እዛ ቦታ ላይ ቁጭ የለን ሰዉ ተንስተህ አንተ አትልም፣ በኢትዮጵያኖች ወግ መሰረት የክብር ስም አለዉ፣ እርሶ እንላለን፣ የተከበሩ እንላለን፣ ክቡርነቶሆ እንላለን። በመሰሉት የክብር ስም እንጠረዋለን።
የእንድ አገር ፓርላማ ዉስጥ የተቀመጡ ሰዎች የሕዝብ ተወካዮች ናቸዉ፣ ግለሰብነትን ብቻ ሳይሆን የሕዝብ ተወካይነታቸዉን ተሸክሞ የምሄዱ ሰዎች ናቸዉ፣ ተንስተን አንተ ወይም አንቺ እንላቸዉም፣ ክቡር የምክር ቤት አባል እንላቸዋለን፣ ለሕዝቡ ያለንን ክብር ለመግለፅ ማለት ነዉ።
የእንድን ጠ/ሚንስተርንም ስም በዚሁ አግባብ ነዉ ተንስተን አንተ ወይም አንቺ የማንለዉ፣ በሕዝብ መገናኛ ላይ ወጥተን። በግል ቤቱ ሄደህ አንተ ወይም አንቺ ልትለዉ/ላት ትችላለህ።
መንገዱን የሳትክ ትመስለኛለህ።