Page 1 of 1

ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 13:55
by Za-Ilmaknun
የትግራይ ደቡባዊ ዞንና ፀለምት እስከ ግንቦት 30 ፤ የምዕራብ ትግራይ ጉዳይ ደግሞ እስከ ሰኔ 30 እንዲተገበርና እነዲፈፀም ስምምነት ተደርሶ ወደ ተግባር ተገብቷል ” – ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ

የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕረዜዳንት ጀነራል ታደሰ ወረደ (ወዲ ወረደ) ዛሬ በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥተው ነበር።

በመግለጫቸው ፥ ” በፕሪቶሪያ ውል አተገባበር ላይ መሰረት ያደረገ ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የሁለት ቀን ውይይት በማድረግ የአፈፃፀም ስምምነት ላይ ተደርሷል ” ብለዋል።

” በውይይቱ የማጠቃለያ ስምምነት መሰረት የትግራይ ደቡባዊ ዞንና ፀለምት እስከ ግንቦት 30/2016 ዓ.ም ፤ የምዕራብ ትግራይ ጉዳይ ደግሞ እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም እንዲተገበርና እንዲፈፀም ስምምነት ተደርሷል ” ሲሉ ተናግረዋል። :mrgreen:

https://mereja.com/amharic/v2/946600

Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 14:05
by Za-Ilmaknun

Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 14:08
by Za-Ilmaknun


These captives are now partnered with TPLF to murder Amhara people. The bizarre Orommuma political ideology :mrgreen: :lol:

Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 14:14
by Za-Ilmaknun
ለዳግም ባርነት እና የዘር ጭፍጨፋ ተላልፎ የሚሰጥ ማንነት አይኖርም!

ከዓለም ባንክ ብድር ለማግኘት ተብሎ በወልቃይት በጠለምት በ ራያ እና በኮረም ሕዝብ ላይ የሚፈፀም የፖለቲካ ክህደት በቋፍ ላይ ለምትገኘው ኢትዮጵያ ወደ ጥልቅ ገደል እንድትገባ ከመግፋት አይተናነስም!

ጋዜጠኛ በለጠ ካሳ

Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 14:38
by Revelations
Undeletable Rumble. Catch up on today's news. Also on satelite TV.


https://rumble.com/v4soqw9-ethio-360-za ... -2024.html

Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 14:53
by Revelations
If you prefer Youtube...


Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 15:16
by Revelations

Re: ጀነራል ታደሰ ወረደ:- እስከ ሰኔ 30 ከአገር መከላከያ ሰራዊትና ከፌደራል መንግስት ጋር የትግራይሰራዊት ወልቃይት ይገባል

Posted: 01 May 2024, 23:34
by Revelations