Page 1 of 1
የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
Posted: 29 Apr 2024, 16:03
by Abere
የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
Happy Anniversary for standing against anarchy, genocide and ethnic cleanser regime of Orommuma.
Re: የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
Posted: 29 Apr 2024, 16:13
by Abere
ነግሬሽ ነበረ - በአጥር ተንጠልጥዬ፥
ኦነግ ሹሩባ እንጅ - ዘረጦ ነው ብዬ።
ሴት ልጅ መድፈር እና ነፍሰ-ጡር መቅጣት፤
የኮማንዶው ሙያ - የኦነግ ብቃት፤
በቢራ በድራፍት - ጭሶ መዝናናት፤
ቁልቁለት አቀበት ወጥቶ መዋጋት፤
በጢምቢራው ዞረ - ፋኖን ያየዕለት።
ቢልዮን ቢልዮን እየተመደበ - መሳሪያ ቢሸመት፤
ልብ ብቻ ጠፋ ይገዛ ከወደዬት?
Re: የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
Posted: 29 Apr 2024, 23:36
by Axumezana
ወይን፥ በሰባት ወር ዞሮ ሲገባ ቤቱ
ፋኑዬ ሲፏንን ፈሰሰ ሃሞቱ
ርስት አልጋ ደም አስመላሽ
ሁሉ አማረኝ ቀረ ብላሽ።
Re: የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
Posted: 30 Apr 2024, 09:10
by Union
አንቺ አጋሚስታን
ኑሮ የደበረሽ
17 አመት
ጫካ ተንገላተሽ
ስትባክኚ ኖረሽ
ከየት መጣ ሳይባል
ፋኖ ነፃ አውጥቶሽ
ደርግን ደምስሶልሽ
አሁን እዚህ መጥተሽ
ፋኖ በ8 ወር
ካላሸነፈ እያልሽ
ምን ታላዝኛለሽ
የሆንሽ ቁጭራር
እግዜር የረገመሽ
Axumezana wrote: ↑29 Apr 2024, 23:36
ወይን፥ በሰባት ወር ዞሮ ሲገባ ቤቱ
ፋኑዬ ሲፏንን ፈሰሰ ሃሞቱ
ርስት አልጋ ደም አስመላሽ
ሁሉ አማረኝ ቀረ ብላሽ።
Re: የፋኖ ፀረ-ኦሮሙማ ኦነግ የሆነው የህልውና ትግል አንድ ዓመቱ አስቆጠረ ---የዐብይ አህመድ በ1 ቀን ትጥቅ እስፈታለሁ ፉከራ በ1 ዓመት ሊሳካ አልቻለም።
Posted: 30 Apr 2024, 09:48
by Abere
፩ ከእግዚአብሄር በታች፡ ትግራይ እጇቿን ወደ ፋኖ ትዘረጋለች።
፪ በዕብሪተኛ ጋኔን ወያኔ የረገፉ የትግሬዎች ድምጽ ወደ ፋኖ ይጣራል።
፫ በእነርሱ የደረሰው በሌላ ትውልድ ላይ እንዳይደርስ ይማጸናሉ።
እውነት፤ርህራሄ፤ እና ፍቅር መሰረቷ በተናወጠባት ምድረ-ትግራይ ፋኖ የሰላም እና የነጻነት የማይናወጥ ኖህ መርከብ ነው።
ፋኖ ምስካዬ የጦርነት ምንዱባን ወገኖች
፩ ከእግዚአብሄር በታች፡ ትግራይ እጇቿን ወደ ፋኖ ትዘረጋለች።
፪ በዕብሪተኛ ጋኔን ወያኔ የረገፉ የትግሬዎች ድምጽ ወደ ፋኖ ይጣራል።
፫ በእነርሱ የደረሰው በሌላ ትውልድ ላይ እንዳይደርስ ይማጸናሉ።
፬ እውነት፤ርህራሄ፤ እና ፍቅር መሰረቷ በተናወጠባት ምድረ-ትግራይ ፋኖ የሰላም እና የነጻነት የማይናወጥ ኖህ መርከብ ነው።
፭ ፋኖ የሀገረ ኢትዮጵያ ምድራዊ ምስካዬ የጦርነት የፍትህ ግፉአን/ ረድዔ. ህዝብ ነው።
****************************************
ወይን ተቆነጃጅታ 27 አመት ተኩላ ተሹማ፥
በመሳሪያ አጊጣ ዝናዋ ሲሰማ፤
ማን ወንድ እጄን ነክቶት ስትል ስታቅማማ፤
ክብረ-ንጽህናዋ በፋኖ ተወስዶ በፋኖ ተቀማ።
የወይን ድንግልና ተወስዶ በፋኖ ተወስዶ፤
ብር አምባር ሰበረ ሁኗል ማልዶ ማልዶ።
*****************************************
Axumezana wrote: ↑29 Apr 2024, 23:36
ወይን፥ በሰባት ወር ዞሮ ሲገባ ቤቱ
ፋኑዬ ሲፏንን ፈሰሰ ሃሞቱ
ርስት አልጋ ደም አስመላሽ
ሁሉ አማረኝ ቀረ ብላሽ።