Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Register
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Za-Ilmaknun
Member
Posts:
4487
Joined:
15 Jun 2018, 17:40
ጀነራል ይልማ መርዳሳ: ወንድሞቹ እና አጎቱ በ ኦነግ ሸኔ ሲረሸኑ የታገቱ እናታቸውን ለማስለቀቅ 20 ሚሊየን ብር ተጠየቀ
Report this post
Quote
Post
by
Za-Ilmaknun
»
22 Apr 2024, 13:40
ጀነራሉ ቀንደኛ የ ኦህዴድ ግድያና ፍጀት ፈፃሚ ናቸው፣፣ ታዲያ ኦነግ ሸኔ፣ የድሮን ቦምብ መአት ቢያወርዱበት፣ ኦነግ ሸኔም፣ በሚችለው የጀነራሉን ቤተሰብ እየፈጀ ይገኛል፣፣
በጣም የሚሰቀጥጠው ግፍ ግን የተፈፀመው በ ኦህዴድ ቁንጮ በሚመራው የ ሸመልስ አብዲሳ ሃይል ነው፣፣ ሸኔ የጠየቀውን 20 ሚሊየን የይልማ መርዳሳ ቤተሰብ መኖሪያ አካባቢ የሚኖሩ የ አማሮች መክፈል አለባቸው በሚል፣ ከ 60 በላይ አማሮች ታስረው ይገኛሉ፣፣
የ ኦሮሞ ሃይሎች ነገ ምን ሊፈጠር ይችል ይሆን የሚል አስተዋይነት አልፈጠረባቸውም፣፣ የነገ ሰው ይበለን!!
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum
Current Affairs