Page 1 of 1

በ አማራ ክልል በ ኦህዴድ የተቋቋመው አድማ ብተና የሚባለው ሃይል ፈረሰ!! ሚሊሻውም መሳሪያ እንዲያወርድ ታዘዘ!!

Posted: 22 Apr 2024, 12:50
by Za-Ilmaknun
በስተመጨረሻም፣ ኦህዴድ በ ብአዴን ላይ ያለውን ፍፁማዊ ባለቤትነት ተጠቅሞ ከዚም ከዛም ያጠራቀመው እና ከመከላከያው ፊት ተሰልፎ ጥይት ማብረጃ የሆነው የ ብአዴን ወታደራዊ ሃይል ተፈጥሯዊ ሞቱን እየሞተ ነው፣፣ መከላከያ ተብየው ጉጀሌ ምን እንደሚውጠው ማየት ነው 🤧