Horus and his people happy when Abiy visits..
Posted: 20 Apr 2024, 22:32
Ethiopian News & Opinion
https://mereja.forum/content/
In that case it means also the Guraghe people are in a state of mass confusion and disarray, isn't it?
DDT,DefendTheTruth wrote: ↑21 Apr 2024, 04:49In that case it means also the Guraghe people are in a state of mass confusion and disarray, isn't it?
Else how come a mass of that proportion happen to clap its hands for someone it indeed disapproves in reality? Something must be out of order centrally in that case. The choice is yours, Mr. አያልቅበት.
The two don't match at all. It is also illogical to try to prove attitude of the mass using a single music of an individual
In this case there must be a mass dishonesty among the Guraghe people, that is what you are saying. It was not sincere, but orchestrated by the elders to trick the PM to think that they were his supporters while in reality everything is a hoax, is what you mean?Horus wrote: ↑21 Apr 2024, 14:06
DDT,
አንተ ሰው በጉራጌዎች ስፈር የኖርክ መስሎኝ ነበር። በጉራጌ ሴራ ሽማግሎች አንድ ነገር እንዲደረግ ያዛሉ! ሕዝብ የሽማግልችን ውሳኔ ይፈጽማል። የዛሬ 5 አመት ያ ባለጌ አቢይ ወልቂጤ ሄዶ የጉራጌ ሽማግሎችን ሰድቦ ፣ ስለጉራጌ እኔ ይብለጥ አውቅላችኋለሁ ብሎ ዘለፋቸው ። ትላንት ከነእርስቱ መሰል አሽከሮቹ ጋር መክሮ ሄዶ ጉራጌ የኢትዮጵያ ሞዴል ነው አላቸው!!
አንተም ታውቀዋለህ በጉርጌዎች መሃል በአማራም ሆነ በኦሮሞ ላይ ጦር አታውጅም! ያ ፍጹም ከጉራጌ ተጻራሪ ስለሆነ!
ስለዚህ በጉርዳና በጆካ ትዕዛዝ የወጡት ህጻናትና እናቶችን አይተህ ጉራጌ ያቢይ ደጋፊ ነው ካልክ እውነትም ጉራጌን አታውቅወም ማለት ነው ።
ነገር ግን አንድ የማምነው ነገር አለ። እሱም አቢይ ከተወዳጁ ጉራጌ ሕዝብ ጋር ተጠግቶ ገጽታውን ለመቀባት እየተጋጋጠ ነው። ያ ደሞ ባክፋየር ያደርግበታል! የጉራጌ ፍልስፍና ከሰበክህ በግድ በፍቅር፣ በፍትህ፣ በሰላም፣ በእኩልነንት፣ በሰው እና ስራ ክቡርነት ማመን አለብህ ። በዚህ ንግግሩ ነገ እጅ ከፍንጅ ይያዛል ።
የማታምንበት ሃይማኖት አትስበክ ይባላል!
DefendTheTruth wrote: ↑22 Apr 2024, 06:25In this case there must be a mass dishonesty among the Guraghe people, that is what you are saying. It was not sincere, but orchestrated by the elders to trick the PM to think that they were his supporters while in reality everything is a hoax, is what you mean?Horus wrote: ↑21 Apr 2024, 14:06
DDT,
አንተ ሰው በጉራጌዎች ስፈር የኖርክ መስሎኝ ነበር። በጉራጌ ሴራ ሽማግሎች አንድ ነገር እንዲደረግ ያዛሉ! ሕዝብ የሽማግልችን ውሳኔ ይፈጽማል። የዛሬ 5 አመት ያ ባለጌ አቢይ ወልቂጤ ሄዶ የጉራጌ ሽማግሎችን ሰድቦ ፣ ስለጉራጌ እኔ ይብለጥ አውቅላችኋለሁ ብሎ ዘለፋቸው ። ትላንት ከነእርስቱ መሰል አሽከሮቹ ጋር መክሮ ሄዶ ጉራጌ የኢትዮጵያ ሞዴል ነው አላቸው!!
አንተም ታውቀዋለህ በጉርጌዎች መሃል በአማራም ሆነ በኦሮሞ ላይ ጦር አታውጅም! ያ ፍጹም ከጉራጌ ተጻራሪ ስለሆነ!
ስለዚህ በጉርዳና በጆካ ትዕዛዝ የወጡት ህጻናትና እናቶችን አይተህ ጉራጌ ያቢይ ደጋፊ ነው ካልክ እውነትም ጉራጌን አታውቅወም ማለት ነው ።
ነገር ግን አንድ የማምነው ነገር አለ። እሱም አቢይ ከተወዳጁ ጉራጌ ሕዝብ ጋር ተጠግቶ ገጽታውን ለመቀባት እየተጋጋጠ ነው። ያ ደሞ ባክፋየር ያደርግበታል! የጉራጌ ፍልስፍና ከሰበክህ በግድ በፍቅር፣ በፍትህ፣ በሰላም፣ በእኩልነንት፣ በሰው እና ስራ ክቡርነት ማመን አለብህ ። በዚህ ንግግሩ ነገ እጅ ከፍንጅ ይያዛል ።
የማታምንበት ሃይማኖት አትስበክ ይባላል!
ወዶ አይደለም፣ ወላጆቻችን ድሮ ወደ መርካቶ ስንሄድ ከጉራጌ ኪስ አዉላቂዎች ና አጭበርባሪዎች ተጠንቀቁ ብሎ ስሸኙን የነበሩት፣ ወይ ጉድ!