Page 1 of 1

ወያኔዎች የቦታ ስም መለወጥ ሲያውቁበት!

Posted: 15 Apr 2024, 20:40
by Selam/
- ጠለምትን ጸለምቲ
- ጠገዴን ጸገደ
- አዲርቃይን ዓዲ ኣርቃይ
- ሁመራን ሕሞራ
- ዳባትን እንዳባት
- ደባርቅን እንዳበርቂ

ግን ትግራይ ውስጥ ያሉትን ወርቅ አምባ፣ ፍየል ውሃ፤ ወይን ውሃ ፤ የት ቆየሽ፤ እርጎየ የሚባሉትን ቦታዎች ስም መለወጡን ለምን ረሱት?

Re: ወያኔዎች የቦታ ስም መለወጥ ሲያውቁበት!

Posted: 15 Apr 2024, 20:48
by eden
Selam/ wrote:
15 Apr 2024, 20:40
እንዳበርቂ
lol