Page 1 of 1

ወይ ጉድ! የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ልጅ (ዶ/ር ትዕግስት) ስለ እራሷ ጎሳ ማንነት ከእናት አባቷ ሳይሆን ከሰው ሰማች! በነገራችን ላይ የፋኖ ደጋፊነች።

Posted: 11 Apr 2024, 13:23
by Abere
ወይ ጉድ! የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ልጅ (ዶ/ር ትዕግስት) ስለ እራሷ ጎሳ ማንነት ከእናት አባቷ ሳይሆን ከሰው ሰማች! በነገራችን ላይ የፋኖ ደጋፊነች።

መንጌ የሸዋ አማራ ነው ይባላል።

Re: ወይ ጉድ! የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ልጅ (ዶ/ር ትዕግስት) ስለ እራሷ ጎሳ ማንነት ከእናት አባቷ ሳይሆን ከሰው ሰማች! በነገራችን ላይ የፋኖ ደጋፊነች።

Posted: 11 Apr 2024, 13:34
by Abere
ይላል መንጌ:-

<< እኔ የኢትዮጵያን ህዝብ ፊደል እንጅ ዘር አላስቆጠርኩም። >>
<< ከራስ ካሳር (ኤርትራ) እስከ ሞያሌ (ባሌ) ድንበር ጠበቅኩኝ እንጅ እየገነጠልኩ አገር አልሸጥኩም >>