Page 1 of 1
Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!
Posted: 02 Apr 2024, 16:34
by Union
አይይይይ ተስፋዬ ገብረ እባብ
Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!
Posted: 02 Apr 2024, 17:02
by Union
Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!
Posted: 02 Apr 2024, 17:27
by Misraq
tesfaye gebre-ebab በሕይወት ቢኖር በየቀኑ ደም እየተፋና እያራ ይኖር ነበር፥፥ ግን እባብ ስለሆነ እሱም መለስ ዜናዊም ተሰቃይተውና ተረብሽው ሄዱ፥፥ የቀሩትን ያው ፋኖ ደማቅ አሸኛኘት እያደረገላቸው ነው
Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!
Posted: 02 Apr 2024, 17:47
by Union
Brother Misraq,
እነ ascari fendexን አጋፍጠው ወደ ሲኦል በግዜ ሽል አሉ ማለት ነው?
Misraq wrote: ↑02 Apr 2024, 17:27
tesfaye gebre-ebab በሕይወት ቢኖር በየቀኑ ደም እየተፋና እያራ ይኖር ነበር፥፥ ግን እባብ ስለሆነ እሱም መለስ ዜናዊም ተሰቃይተውና ተረብሽው ሄዱ፥፥ የቀሩትን ያው ፋኖ ደማቅ አሸኛኘት እያደረገላቸው ነው
Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!
Posted: 03 Apr 2024, 14:27
by Za-Ilmaknun
3) ለፋኖ ሰራዊት የጦር መሣሪያ ሽጠው ገንዘብ ከተቀበሉ በኋላ መሣሪያ አንሰጥም ያሉ ጀኔራሎች በጥይት ተደብድበው ተገደሉ። በደ/ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አንድ ታዋቂ ሆቴል ውስጥ ግብይት ከፈፀሙ በኋላ ገንዘብ እንዲተላለፍላቸው ካደረጉ በኋላ መሣሪያዎችን ለማስረከብ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ፋኖን ወክሎ ይህንን ግብይት ሲያደርግ በነበረው በጀማል ነው በጥይት የተገደሉት።
ጀማል በሆቴሉ ውስጥ በጀኔራሎቹ አጃቢዎች በጥይት ተደብድቦ መገደሉን ምንጮቹ ገልፀዋል። የጀማል አስክሬን ወደ ትውልድ ቀየው አንፆኪያ ገምዛ ከሦስት ቀናት በፊት ተልኳል ተብሏል።
መጋቢት 25/2016 ዓ.ም
https://t.me/beletekassa
Re: Welleye Warriors in Combolcha - ሁለት ኦሮሙማ ጀነራሎችን ቀነደሹ!!
Posted: 03 Apr 2024, 14:48
by Union
የአባቱ ልጅ ከወሎ ፋኖጋ። የምንሊክ፣ ራስ አበበ አረጋይ። የወንድ ቁናው!!!
Za-Ilmaknun wrote: ↑03 Apr 2024, 14:27
3) ለፋኖ ሰራዊት የጦር መሣሪያ ሽጠው ገንዘብ ከተቀበሉ በኋላ መሣሪያ አንሰጥም ያሉ ጀኔራሎች በጥይት ተደብድበው ተገደሉ። በደ/ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አንድ ታዋቂ ሆቴል ውስጥ ግብይት ከፈፀሙ በኋላ ገንዘብ እንዲተላለፍላቸው ካደረጉ በኋላ መሣሪያዎችን ለማስረከብ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ፋኖን ወክሎ ይህንን ግብይት ሲያደርግ በነበረው በጀማል ነው በጥይት የተገደሉት።
ጀማል በሆቴሉ ውስጥ በጀኔራሎቹ አጃቢዎች በጥይት ተደብድቦ መገደሉን ምንጮቹ ገልፀዋል። የጀማል አስክሬን ወደ ትውልድ ቀየው አንፆኪያ ገምዛ ከሦስት ቀናት በፊት ተልኳል ተብሏል።
መጋቢት 25/2016 ዓ.ም
https://t.me/beletekassa