Page 1 of 1
ሲሳይ ከእውቋ ጋዜጠኛ የደረሰባቸው የሰላ ትችት
Posted: 31 Mar 2024, 15:40
by eden
Posted: 01 Apr 2024, 07:36
by eden
Re: ሲሳይ ከእውቋ ጋዜጠኛ የደረሰባቸው የሰላ ትችት
Posted: 01 Apr 2024, 09:27
by DefendTheTruth
የሳለ ትችት?
ዋዉ! ይህ አባበል፣ እኛም ፋኖ ነን የምለዉ የዚያ የወንda ገርdu eden ተብዬው አባበላን ትዝ አስባለኝ።
በጣም ቀንደኛ የወያኔ አፈ-ቀላጤ ሆኖ ስያበቃ፣ ወያኔ ስደረመስበት ሁላችንም ፋኖ (በአማራ ስም) ነን ማላቱን ይዞ ብቅ አለ። አሁን ሲሳይ አገና ጉዱን አጋለጠበት ና የሳለ በምል አባባል ተመልሶ ብቅ አለ። ጉድ እንደሆን አያዉቅም። ግፋበት በሉት!