"የምዳኘን ሕዝብ ነዉ" (ከንቲባ አዳነች አቤቤ) ከዚህ የምበልጥ አንዳች ሐቅ የለም፣ ጋጠወጦቹ ይለፍልፉ እርሶ ግን ፍርዱን ለመጨረሻዉ ዳኛ ትቶ ስራዎትን ይቀጥሉበት።
እናመሰግናለን!
ጋጣወጦቹስ ይለፍልፉ፣ ከዚህ በላይ ማድረግ አይችሉም ና። ምሁር ነን ባዮቹ እንደ እና ዮናስ ብሩ ያሉት ፈቅዶ ወዶ የጋጠወጦቹን ጎራ የተቀላቀሉት ምን ይወጣቸዉ፣ የመጨረሻዉ ዳኛ ፍርዱን ሥሠጥ?
ትዝብት ነዉ ትርፉ እንል ነበር፣ ዳሩ ግን ምን ያደርጋል የትዝብት ትርጉምም አይገባቸዉም ና።